Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪዎቹን ትህነግ እና ሸኔን በጋራ ለመዋጋት እንደሚሠሩ የክልሎቹ ርዕሳነ መሥተዳድሮች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ መምከራቸውን ገለጹ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሠ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ÷ የፀጥታ ጉዳይ የሚፈታውና የኢትዮጵያ አንድነት የሚረጋገጠው በጋራ…

የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የመንግሥት ተቋማት የቀጣይ 100 ቀናት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት የመንግሥት ተቋማት ቀጣይ 100 ቀናት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዷል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያካሄደው ውይይት፥ የመንግሥት ተቋማት ዕቅድ ጥራት ያለው፣ ውጤታማ እና የጋራ እንዲሆን ያለመ ነው፡፡ ይህ…

አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት የደህንነት አማካሪ ቱት ጋትሉክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፤የካቲት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ኔቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት የደህንነት አማካሪ ቱት ጋትሉክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በወቅቱም አምባሳደር ነቢል በኢትዮጵያ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ለአማካሪው ገለጻ አድርገዋል፡፡ ብሄራዊ መግባባት…

ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው በሁሉም አውደ-ግንባሮች ሚናቸውን ለተወጡ አካላት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው ህይወታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ሃብታቸውን፣ እውቀታቸውንና ጊዜያቸውን በመስጠት በሁሉም አውደ-ግንባሮች ሚናቸውን ለተወጡ አካላት የአዲስ አበባ አስተዳደርከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስጋና አቀረቡ። ከንቲባዋ የአዲስ አበባ ምክር…

ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች በጋምቤላ ስደተኛ ካምፕ ላይ ጥቃት ማድረሳቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፤የካቲት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ድንበር አቋርጠው በመግባት በዲማ ስደተኛ ካምፕና በጎግ ወረዳ ጥቃት ማድረሳቸውን የክልሉ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የክልሉ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት…

ተቋማቱ “ኑ የፈረሰውን የትውልድ ማፍሪያ ተቋም መልሰን እንገንባ” በሚል መሪ ሀሳብ የገቢ ማሰባሰቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር የገቢ ማሰባሰቢያ ለማዘጋጀት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ እና የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ናቸው ስምምነቱን የተፈራረሙት፡፡…

የኦሮሚያ ክልል ለአማራ ክልል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልል በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአማራ ክልል በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውለውን የ100 ሚሊየን ብር…

ሕንድ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና ልምድ በማካፈል የኢትዮጵያ ታማኝ አጋር ናት – አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕንድ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና ልምድ በማካፈል የኢትዮጵያ ታማኝ አጋር ናት ሲሉ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ገለጹ። በሕንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከሀገሪቱ የንግድ እና የኢንዱስትሪ ምክር ቤቶች ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር “ኢትዮጵያ…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት አንደኛ አመት የስራ ዘመን አንደኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ፡፡ ምክር ቤቱ በጉባኤው የአስተዳደሩን የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸምን ይገመገማል ተብሎ ይጠበቃል። በጉባዔው የአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች የ6…

የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ባሕር ዳር ገብተዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ በባሕር ዳር በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል…