አሸባሪዎቹን ትህነግ እና ሸኔን በጋራ ለመዋጋት እንደሚሠሩ የክልሎቹ ርዕሳነ መሥተዳድሮች አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳይ ላይ መምከራቸውን ገለጹ፡፡
የአማራ ክልል ርዕሠ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ÷ የፀጥታ ጉዳይ የሚፈታውና የኢትዮጵያ አንድነት የሚረጋገጠው በጋራ…