Fana: At a Speed of Life!

ኢሬቻ የተስፋና የመፃኢ እድል ብስራት ተደርጎ ይከበራል-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ የተስፋና የመፃኢ እድል ብስራት ተደርጎ ይከበራል ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ ፡፡ የኢሬቻ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በበዓሉ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

የኢሬቻ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩየአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ÷ኢሬቻ የፍቅርና የሰላም በዓል ነው፤ ወንድማማችነትን በማጠናከርም ቁልፍ ሚና አለው ብለዋል። በአዲስ አበባ የሚከበረው የሆራ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር መስራች ጉባኤ በነገው እለት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በነገው እለት 6ኛው ዙር የደቡብ ብሄሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት መስራች ጉባኤ ይካሄዳል። በጉባኤው የአዲሱን ምክር ቤት አፈ ጉባኤዎች፣ ርዕሰ መስተዳደር እና የክልሉን መንግስት የካቢኔ አባላት ይሰየማሉ ተብሎ…

በወላይታ ዞን ምርጫ በተደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት እየተገለፀ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ አካል የሆነው ቀሪ ምርጫ በትላንትናው ዕለት መካሄዱ ይታወቃል፡፡ የዚህ ምርጫ ውጤት የድምጽ ቆጠራ ተደርጎ ዛሬ ማለዳ ላይ ለህዝብ ይፋ ተደርጓል። ውጤት ሲመለከቱ የነበሩ መራጮች ትላንት ይወክለናል…

በጋሞ ዞን ብርብር ምርጫ ክልል የተካሄደው ምርጫ በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጋሞ ዞን ብርብር ምርጫ ክልል በህትመት ስህተት ምክንያት ሳይካሄድ የቆየው የክልል ምክር ቤት ምርጫ በሰላም ተጠናቀቀ። የብርብር ምርጫ ክልል አስተባባሪ ወይዘሮ አዲስዓለም ጥላሁን ፥ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች…

አገር ለቀው እንዲወጡ በታዘዙ የውጭ ዜጎች ላይ የተወሰደው እርምጃ ሕጋዊነትን ለማስፈን የተወሰነ፤ ለሌሎችም ትምህርት የሚሰጥ ነው -አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ተቋማት ውስጥ የሚሰሩና ከተሰማሩበት ዓላማ ውጪ የኢትዮጵያን ጥቅም በሚጎዳ ተግባር ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሰባት የውጭ ዜጋ ሠራተኞች ላይ የተወሰደው እርምጃ ሕጋዊነትን ለማስፈን የተወሰነ፤ ለሌሎችም ትምህርት የሚሰጥ ነው ሲሉ የውጭ…

በዳውሮ ዞን የድምፅ ቆጠራ በተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት በየምረጫ ጣቢያው እየተለጠፈ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በዳውሮ ዞን የድምፅ ቆጠራ በተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት እየተለጠፈ ነው ይገኛል። ትላንት መስከረም 20/2014 በዳውሮ ዞን በሎማ ቦሳ የምርጫ ክልል 6ኛ ሀገራዊና በዞኑ በሁሉም አካባቢዎች በተካሄደው የደቡብ ምዕራብ…

ብሄራዊ የስጋት ተጋላጭነት ጥናት ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የስጋት ተጋላጭነት የጥናት ሪፖርት ሕገወጥ ገንዘብን ህጋዊ አድርጎ የመጠቀም ወንጀልን የመከላከልና መቆጣጠር ብሄራዊ ምክር ቤት ቀርቧል። ሕገወጥ ገንዘብን ህጋዊ አድርጎ የመጠቀም ወንጀል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መደገፍ…

ዶ/ር ፍትህ ወልደሰንበት የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ፍትህ ወልደሰንበት የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን የዞን አምስት ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ። ዶክተር ፍትህ ÷በበይነ መረብ በተደረገ የምስራቅ አፍሪካ ዞን አምስት የምርጫ ኮንግረስ ስብሰባ ላይ ነው…

ሄራን ገርባ የዓለም ዓቀፍ ትንባሆ ቁጥጥር የላቀ ውጤት ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሪት ሄራን ገርባ የዓለም ዓቀፍ ትንባሆ ቁጥጥር የላቀ ውጤት የ2014 ዓ.ም. ጁዲ ዌልከንፊልድ አሸናፊ በመሆን ተሸልመዋል። በበይነ መረብ በተካሄደው የሽልማት…