በባሌ ዞን ከ113 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አርሶና አርብቶ አደሮች ወደ ባለሀብትነት ተሸጋገሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሌ ዞን ከ113 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 21 ግንባር ቀደም አርሶና አርብቶ አደሮች ወደ ባለሃብትነት መሸጋገራቸውን የሚያረጋግጥ እውቅና ተሰጣቸው።
ዛሬ በተሰጠው የእውቅና አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ላይ ወደ ባለሃብትነት የተሸጋገሩት…