Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ህብረት ስዋሂሊን የስራ ቋንቋ እንዲሆን የቀረበለትን ጥያቄ አፀደቀ

አዲስ አበባ፤የካቲት 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአፍሪካ ህብረት ሰዋሂሊ የስራ ቋንቋው እንዲሆን የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ አፅድቋል፡፡ ውሳኔዉ የፀደቀዉ የታንዛኒያ ምክትል ፕሬዚዳንት ፊሊፕ ምፓንጎ ለአፍሪካ ህብረት ያቀረቡትን ጥያቄ ተከትሎ መሆኑ ነው የተገለፀው። ፕሬዚዳንቱ…

“ሠራዊቱ ተንከባክቦ ለሕክምና አብቅቶናል፤ ከሞትም ታድጎናል”

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን የሽብር ቡድኑ ጥቃት ሰለባ የሆኑ ሴቶች አሸባሪ ቡድኑ “ለመናገር ቀርቶ ለማሰብ የሚከብድ ግፍ” እንደፈጸመባቸው ይገልፃሉ፡፡ በሽብር ቡድኑ ጉዳት ደርሶባቸው ጦር ኃይሎች ኮምፕሬንሲቭ ስፔሻላይዝድ አጠቃላይ ሆስፒታል…

የወደሙ ሆቴልና የቱሪስት መዳረሻዎችን መልሶ የማቋቋሚያ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “በሙያዬ ለሀገሬ” የተሰኘ በህውሀት ሽብር ቡድን የወደሙ ሆቴልና የቱሪስት መዳረሻዎችን መልሶ የማቋቋሚያ ዘመቻ ተጀመረ። መርሀ ግብሩን በሚመለከት በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የተገኙት የኢትዮጵያ ሆቴልና መሠል አገልግሎት ሰጪ…

10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት የእጩዎች ጥቆማ ነገ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 10ኛው የበጎ ሰው ሽልማት የእጩዎች ጥቆማ ነገ እንደሚጀመር የበጎ ሰው ሽልማት በጎ አድራጎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጠው መግለጫ፥ ባለፉት ዓመታት ለኢትዮጵያ በጎ የዋሉና ያሰቡ ኢትዮጵያውያን በሀገር…

አሸባሪው ህወሓት በሱዳን ድንበር በኩል ከሌሎች ፅንፈኛ ሃይሎች ጋር ትስስር በመፍጠር ያደረገውን እንቅስቃሴ ማምከን ተችሏል – ጄነራል ጌታቸው ጉዲና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በሱዳን ድንበር በኩል ከፅንፈኛ ሃይሎች ጋር ትስስር በመፍጠርና ያደረገውን እንቅስቃሴ ማምከን መቻሉን የሰሜን ምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ጄነራል ጌታቸው ጉዲና ገለፁ። የሽብር ቡድኑ በግንባር እያደረገ…

ማንኛውም ሰው ፈቃድ ሳይወስድ የበጎ አድራጎት ኮሚቴ በማቋቋም ገንዘብ የማሰባሰብ ስራ እንዳይሰራ ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛውም ሰው ፈቃድ ሳይወስድ የበጎ አድራጎት ኮሚቴ በማቋቋም ገንዘብ የማሰባሰብ ስራ እንዳይሰራ መከልከሉን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አስታወቀ። ከዚህ ቀደም ፈቃድ ሳይኖራቸው የበጎ አድራጎት ኮሚቴ አቋቁመው፣ በገንዘብ ማሰባሰብ ላይ…

የምስራቅ ጎጃም ዞን በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት ለደረሰበት የሰሜን ወሎ አስተዳደር ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ ጎጃም ዞን በአሸባሪው ወራሪ ቡድን ጉዳት ለደረሰበት የሰሜን ወሎ አስተዳደር ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የምስራቅ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የህልውና ዘመቻው ሎጀስቲክ አስተባባሪ አቶ መንበሩ ዘውዴ፥…

አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ36 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዥ ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ አክሲዮን ማህበር ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የ36 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዥ ፈጸመ። አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ለህዳሴው ግድብ ኘሮጀክት ግንባታ በየዓመቱ ቦንድ በመግዛት ድጋፍ እያደረገ…