Fana: At a Speed of Life!

የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ለሦስት ዩኒቨርሲቲዎች ከ14 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በጦርነት ለተጎዱ ሦስት ዩኒቨርሲቲዎች ከ14 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ፡፡ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ በአማራ ክልል ውድመት ለደረሰባቸው መቅደላ አምባ፣ ወሎ እና ወልዲያ ዩኒቨርሲቲዎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን የቤተ-ሙከራ…

የጳዉሎስ ሆስፒታል ለጭፍራ ጤና ጣቢያ መሠረታዊ የሕክምና መሣሪያዎችንና መድሃኒቶችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጳዉሎስ ሆስፒታል ለጭፍራ ጤና ጣቢያ የመሠረታዊ የሕክምና መስጫ መሣሪያዎች እና መድሃኒቶችን አቀረበ። ሆስፒታሉ ለጤና ጣቢያዉ በመጀመሪያ ዙር ድጋፉ፥ ለነፍጡር እናቶች እና ለወሊድ አገልግሎት የሚዉሉ መሣሪያዎች እና አልጋዎች…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አዲሱ ሕንጻ የፊታችን እሁድ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አዲሱ ሕንጻ የፊታችን እሁድ እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ገለጹ፡፡   የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ80 ዓመት የምስረታ በዓሉንና የዋና መስሪያ ቤት…

የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር የሚጀምር መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አበበ ግርማ ገለጹ። በአሸባሪው ህወሃት ውድመትና ዘረፋ የተፈፀመበት የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የመልሶ ጥገና ስራ በማከናወን ከየካቲት…

በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ለተከሰተው ድርቅ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ 327 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ ተመድ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ ድርቅ እየተባባሰ መምጣቱን ተከትሎ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ውስጥ ለተጎጂዎች የሰብዓዊ እርዳታ እና ሌሎች አስቸኳይ ድጋፎችን ለማቅረብ 327 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሚያስፈልገው ተመድ ገለፀ። በአፍሪካ ቀንድ ለተከታታይ አስርት…

የኮምቦልቻ ሆስፒታል ወደ አገልግሎት መመለሱ ለተገልጋዮች እፎይታን ፈጥሯል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ምክንያት ንብረቶቹ የወደሙበትና የተዘረፉበት የኮምቦልቻ አጠቃላይ ሆስፒታል የሕክምና አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ለተገልጋዮች እፎይታ እንደፈጠረላቸው ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በጦርነቱ ወቅት ከፍተኛ ጉዳት…

19ኛው የኢትዮጵያ ባሕል ስፖርቶች ውድድር በደብረ ብርሃን ከተማ አስተናጋጅነት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣የካቲት 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ባሕል ስፖርቶች ውድድርና 15ኛው የባሕል ፌስቲቫል በደብረ ብርሃን ከተማ አስተናጋጅነት እንደሚካሄዱ የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን አስታወቀ። ውድድሩ ከየካቲት 6 እሰከ 13 ድረስ ሲካሄድ በ10 የስፖርት አይነቶች…

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለወረቀት ማምረቻነት የሚያገለግል “ፐልፕ” ያመረቱ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ ውድድርን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኬሚካል ምህንድስና ሴት ተማሪዎች የፍራፍሬ እና ሌሎች የዕፀዋት ተረፈ ምርቶችን በመጠቀም ለወረቀት መስሪያ የሚሆን “ፐልፕ” በማምረት በስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጀው የስራ ፈጠራ ውድድር ላይ የ245…

በጋምቤላ ቦንጋ ፖሊስ ማሠልጠኛ ማዕከል ሠልጣኞች የጤና እክል ገጥሟቸዉ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣የካቲት 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በጋምቤላ ክልል በቦንጋ ፖሊስ ማሠልጠኛ ማዕከል ሠልጣኞች የሆኑ 130 የሚጠጉ የልዩ ኃይል አባላት የጤና እክል ገጥሟቸው እንደነበር የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቡላ ኡቦንግ ÷ ሠሰልጣኞቹ የገጠማቸው የጤና እክል…

የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ከሀላፊነት አነሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ከሀላፊነት አነሱ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሄንሪ-ማሪ ዶንድራን ከስልጣናቸው የተሰናበቱት በሀገሪቱ መንግስት ውስጥ የሩሲያ እና የፈረንሣይ ደጋፊ በሚል በተፈጠሩ…