Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኖርዌይ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህርስቶር ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ጥልቅ ግንኙነት ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር…

ናርዶስ በቀለ የአፍሪካ ኅብረት የልማት ኤጀንሲ የመጀመሪያዋ ሴት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ናርዶስ በቀለን የሕብረቱ የልማት ኤጀንሲ (ኔፓድ) የመጀመሪያዋ ሴት ስራ አስፈጻሚ አድርጎ ሾመ። 35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በትናንት ውሎው ኢትዮጵያዊቷን ናርዶስ በቀለ የአፍሪካ ኅብረት የልማት…

በፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የተመራና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አሚና መሀመድን ያካተተ ከፍተኛ ልዑክ ጅግጅጋ ገባ። ለልዑኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ…

መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ባደረጉት የተቀናጀ ዘመቻ ሸኔ ሲጠቀምባቸው የነበሩ ሁለት ማሰልጠኛዎች ወደሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአሸባሪው ህወሃት ጋር እየተናበበ የሴራ ድሩን የዘረጋው ሸኔ ፣ የጥፋት ቡድን አባላቱን ያሰለጥንባቸው የነበሩ ሁለት ማሰልጠኛዎቹ መደምሰሳቸውን የምስራቅ ዕዝ አንድ ክፍለ ጦር አዛዥ ብ/ጀ አዲሱ መሐመድ እና በፌዴራል ፖሊስ የምስራቅ ዳይሬክቶሬት ዲቪዥን…

በጦርነት የተጎዱ ት/ቤቶችን መልሶ ለማደራጀት እና የአገሪቱን ት/ቤቶች ደረጃ ለማሻሻል ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት እና በተለያዩ ግጭቶች የወደሙ እና የተጎዱ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለማደራጀት እንዲሁም በአገሪቱ የትምህር ቤቶቹን ስታንዳርድ ለማስጠበቅ ከ100 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚጠይቅ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡  …

የሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል የዛሬው ሰኞ የሀገሪቱ የድል በዓል አንዲሆን ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴኔጋል ፕሬዚዳንት ማኪ ሳል የሀገሪቱ ብሄራዊ ቡድን በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ መሆኑን ተከትሎ ድሉን ለማክበር የዛሬው ሰኞ ብሄራዊ በዓል አንዲሆን ወስነዋል።   ሀገራቸው ሴኔጋል ግብፅን በመለያ ምት 4 ለ 2…

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ የተሳተፉ መሪዎች በሰላም ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ በጉባኤው የተሳተፉ መሪዎችም በሰላም ወደ ሃገራቸው መመለሳቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ። በጉዳዩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ጀነራል ኤቫሪስቴ ዳይሺሚዬ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት እና ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ መምከራቸውን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

ሻምፒዮን መሆን ልዩ ትርጉም አለው፣በአፍሪካ ስኬታማ ቡድንን ማሸነፍ ደግሞ ሌላ ስሜት ይሰጣል -አሊዮ ሲሴ

አዲስ አበባ፣ጥር 29፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሴኔጋል ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሊዩ ሲሴ በተጫዋችነት ዘመኑ የናፈቀዉን አፍሪካ ዋንጫ በአሰልጣኝነት አጣጥሞታል፡፡ የቀድሞው የሴኔጋል ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች አሊዮ ሲሴ በተጨዋችነት ዘመኑ በ23ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ከካሜሮን ጋር በነበረ የፍፃሜ…