Fana: At a Speed of Life!

የጅማ ከተማ አስተዳደር 10 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት መኖሪያ ለመገንባት ለተደራጁ ማህበራት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ከተማ አስተዳደር 10 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት መኖሪያ ለመገንባት ለተደራጁ 28 ማህበራት አስረከበ። ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልተው በተለያዩ የአሰራር ችግሮች የቤት መስሪያ መሬት ያላገኙ 629 አባላትን ያቀፉ 28 ማህበራት…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ በአፋር ክልል የዱብቲ ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት አሰጣጥን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በአፋር ክልል የዱብቲ ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት አሰጣጥን ጎበኙ፡፡ በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘውን የጤናማ እናትነት ወር አስመልክቶ በአፋር ክልል የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዱብቲ…

አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማቅረብ ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማቅረብ ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ የምርት ብክነትን በመከላከል የአርሶ አደሩን ምርታማነት ማሳደግ…

ለኢትዮጵያ ብሎም ለአዲስ አበባ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ህብረት ጉባኤን ማስተናገድ ትልቅ እድል ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ወቅት ለኢትዮጵያ ብሎም ለአዲስ አበባ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ማስተናገድ ትልቅ እድል ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ጠቅላይ…

ዳያስፖራዎች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተደረገላቸውን ሀገራዊ ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገራቸው የመጡ የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች የተሳተፉበት የእግር ጉዞ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጰያውያን ወደ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት የኅብረቱ ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ በመወሰናቸው አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት መሪዎች ተስማምተው የኅብረቱ ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ በመወሰናቸው በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ምስጋና አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉዳዩ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው…

ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ያዘጋጀው የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በጎንደር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ያዘጋጀው የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በጎንደር ከተማ ተካሄደ። ለስፖርት ክለቡ ሃብት ማሰባሰቢያ በየዓመቱ የሚያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫው የዘንድሮው መርሃ ግብር መነሻውን ማራኪ ፕላዛ ሆቴል አድርጎ መስቀል አደባባይ…

”የዳያስፖራው ተሳትፎ፣ ለሀገራችን የሳይበር ደህንነት” በሚል ርዕስ ምክክር ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የዳያስፖራው ተሳትፎ፣ ለሀገራችን የሳይበር ደህንነት''በሚል ርዕስ የምክክር መድረክ ነገ ይካሄዳል፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ጋር በነገው ዕለት የምክክር መድረክ ያካሂዳል፡፡…

ውድመት የደረሰባቸውን ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ሥራ ለማስገባት የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ውድመት የደረሰባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ሥራ ለማስገባት የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ። የኢትዮጵያ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ፥ ”በድህረ ግጭት ማገገሚያ ተግዳሮትና…