የጅማ ከተማ አስተዳደር 10 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት መኖሪያ ለመገንባት ለተደራጁ ማህበራት አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ከተማ አስተዳደር 10 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት መኖሪያ ለመገንባት ለተደራጁ 28 ማህበራት አስረከበ።
ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልተው በተለያዩ የአሰራር ችግሮች የቤት መስሪያ መሬት ያላገኙ 629 አባላትን ያቀፉ 28 ማህበራት…