በሀገር መከላከያ ሠራዊት ደቡብ ዕዝ የሠራዊት አባላት የማዕረግ ማልበስ መርሃ- ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት ደቡብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የላቀ የግዳጅ አፈፃፀም ላስመዘገቡ እና የቆይታ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ የሠራዊት አባላት የሜዳሊያ የማዕረግ ማልበስ እና ሽልማት መርሃ ግብር ተካሄደ ።
የማዕረግ አሰጣጥ ሥነ-ስርዓት በመከላከያ…