Fana: At a Speed of Life!

በአዳማ ከተማ ለዳያስፖራው የእንኳን ደህና መጣችሁ እና የምስጋና ዝግጅት እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዳማ ከተማ ለዳያስፖራው የእንኳን ደህና መጣችሁ እና የምስጋና ዝግጅት እየተከናወነ ነው። በፕሮግራሙ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ በኩል መልዕክት አስተላልፈዋል።…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚገኘውን ዕምቅ የተፈጥሮ ሀብት ለመጠቀም ዘላቂ ሰላምን ማስፈን ያስፈልጋል- ዶ/ር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተፈጥሮ ሀብት የታደለ በመሆኑ ይህንን ሀብት ለመጠቀምና ለመበልፀግ ዘላቂ ሰላምን ማስፈን ይገባል ሲሉ ደቡብ ምዕራብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል። ምክትል ርዕሰ…

12ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል ዛሬ ፍፃሜውን አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አዘጋጅነት ሲካሄድ የነበረዉ 12ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ስፖርቶች ውድድርና ፌስቲቫል ዛሬ ፍፃሜውን አግኝቷል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አዘጋጅነት በአራዳ…

ከደሴ እስከ ወልዲያ ያሉት ከተሞች ኤሌክትሪክ ሀይል አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደሴ እስከ ወልዲያ ሲከናወን የቆየው ጉዳት የደረሰባቸውን የኤሌክትሪክ ሀይል መስመሮች የመጠገን ሥራ ትናንት ምሽት ተጠናቆ ከተሞቹ ከ 10:05 ጀምሮ ኃይል ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል አስታወቀ። ጥገናው ትናንት ምሽት ቢጠናቀቅም…

በጎንደር ከተማ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ባዛር ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው የንግድና ትርዕት ባዛር ተከፈተ። የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዘውዱ ማለደ በመክፈቻ ዝግጁቱ ላይ፥ ባዘሩ መካሄዱ በኮሮና ቫይረስ እና በጦርነቱ…

የመስቃንና የማረቆ አካባቢዎችን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ በጋራ እንነሳ ሲሉ አቶ ርስቱ ይርዳ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የመስቃንና የማረቆ አካባቢዎችን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ህዝቡ በጋራ እንዲነሳ የደቡብ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳ ጥሪ አቀረቡ። ርእሰ መስተዳዳሩ በኢንሴኖ ከተማ በተካሄደው የሁለቱ ህዝቦች ዕርቀ- ሰላም…

በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ የደረሰዉን ጉዳት ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ ሚኒስትሮች የተካተቱበት ልዑክ በደሴና በሌሎች የደቡብ ወሎ ዞን አካባቢዎች በአሸባሪው የህወሃት ቡድን የደረሱ ጉዳቶችን ተመለከተ። ልዑኩ የፌደራልና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

ከካሊፎርኒያ፣ ጀርመንና ቱርክ የመጡ ዳያስፖራዎች ለተፈናቃዮች ከ14 ሚሊየን በላይ ድጋፍ  አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ) አገራዊ ጥሪውን ተቀብለው ከአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት፣ ከጀርመንና ቱርክ የመጡ ዳያስፖራዎች ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ14 ነጥብ 3 ሚለየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በካሊፎርኒያ ሳክራሜንቶ ከተማ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተወካይ አቶ አደም ለገሰ…

የማዕድን ሚኒስቴር ከክልል ቢሮዎች ጋር ያለፉትን 6 ወራት የዘርፉን አፈጻጸምን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር ከክልል የማዕድን ቢሮዎች ጋር ያለፉትን 6 ወራት የማዕድን ዘርፍ አፈጻጸምን ገመገመ። የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህብራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳመለከቱት፥ በግምገማው የተለያዩ ማዕድናት ጥቅም ላይ…

ዜጎች ከፋፋይ ሀሰተኛ መረጃዎች ራሳቸውን ሊጠብቁ ይገባቸዋል-ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ዜጎች ከፋፋይ ከሆኑ ሀሰተኛ መረጃዎች ራሳቸውን በመጠበቅ ኢትዮጵያን መገንባት ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለፁ። …