Fana: At a Speed of Life!

በተባበረ ክንድ ኢትዮጵያችንን ልምላሜ ማልበሳችን ይቀጥላል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበረ ክንድ ኢትዮጵያን ልምላሜ ማልበስ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ ግብር አንዱ ዓላማው የአፈር መሸርሸርን በመቀነስ የግብርናን ምርታማነት ማሻሻል ፣ በረሀማነትና መዘዞቹን መከላከል እና ግድቦችን…

ብሔራዊ ቡድኑ በአለም ዋንጫ ማጣሪያ ያሳየውን ብቃት በአፍሪካ ዋንጫ መድገም አልቻልም-ኤሳያስ ጅራ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ቡድኑ በአለም ዋንጫ ማጣሪያ ያሳየውን ብቃት በአፍሪካ ዋንጫ መድገም አልቻልም ሲሉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኤሳስ ጅራ ተናገሩ፡፡   አስልጣኝ ውበቱ አባተ እና ረዳቶቻቸው በካሜሮን የአፍሪካ ዋንጫ የነበራቸውን…

በሶማሌ የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ለዘላቂ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ከክልሉ ጋር በቅንጅት ይሰራል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም ለዘላቂ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ከክልሉ ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናግረዋል፡፡   ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷በሶማሌ ክልል በተፈጠረው…

በአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ የተላለፈው ኤች አር 6600 የውሳኔ ኃሳብ ወገንተኝነት የታየበት መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ምክር ቤት የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ በቅርቡ ያሳለፈው ኤች አር 6600 የተሰኘው የውሳኔ ኃሳብ ትክክል ያልሆነና ወገንኘትነት የተንጸባረቀበት ነው ሲል የኢትዮጵያ አሜሪካዊያን ዜጎች ምክር ቤት ገለጸ።   ባሳለፍነው ሣምንት…

የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን የመከላከል አቅም ከ96 ከመቶ በላይ ደርሷል -ዶክተር ሹመቴ ግዛዉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን የመከላከል አቅሙ ከ96 ከመቶ በላይ መድረሱን የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ገለጹ። ዋና ዳይሬክተሩ የኤጀንሲውን የስድስት ወር…

የገልፍ የምግብ ኤክስፖ ኢትዮጵያ የውጪ ምርቶቿን እንድታስተዋውቅ እድል ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዱባይ ገልፍ የምግብ ኤክስፖ መሳተፏ የውጪ ምርቶቿን እንድታስተዋውቅ እድል መፍጠሩን የውጭ ንግድ እና ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ አቶ ዳንጌ ቦሩ ገለፁ፡፡   በዱባይ ወርልድ ትሬድ ሴንተር በተካሄደዉ ገልፍ ፉድ ኤክስፖ…

የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ድንበር አቋርጠው ህብረተሰቡ ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በአኮቦ ወረዳ ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ድንበር አቋርጠው ህብረተሰቡ ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሠራ መሆኑን የወረዳዉ አስተዳደር አስታወቀ። የአኮቦ ወረዳ ዋና…

የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኳታር ከሚገኙ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላትና የሐይማኖት አባቶች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኳታር ዶሃ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላትና የሐይማኖት አባቶች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያየ። ኑሯቸውን በኳታር ካደረጉ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የሃይማኖት ተቋማት አባቶች ጋር…

በአማራ ክልል መደበኛ የልማት ሥራ ሊያሠራ የሚያስችል የሰላምና የጸጥታ ሁኔታ አለ- የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ያለው የጸጥታ ሁኔታ በአንጻራዊነት የተረጋጋና ሰላም የሆነበት መደበኛ ሥራዎችን መሥራት የሚያስችል ሁኔታ መፈጠሩን የክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ተናገሩ።…

ድርቁን ለመቀልበስ የሚደርገው ስራ ለአፍታም ስልጣን በተጠሙ አካላት አይሰናከልም – የሶማሌ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣የካቲት 6፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስትና ህዝብ ድርቁን ለመቀልበስ የሚያደርጉት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል እንጂ፣ ስልጣን በተጠሙና ለህዝብ ደንታ በሌላቸው ሴረኛ አካላት ለአፍታም አይሰናከልም አለ የክልሉ መንግስት። የክልሉ መንግስት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…