በህገ ወጥ መንገድ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶች የሚያደርጉ ግለሰቦች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅቶች የሚያደርጉ ግለሰቦች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የአማራ ክልል መንግስት አሳሰበ፡፡
የክልሉ መንገስት ባስተላለፈዉ መልዕክት አሸባሪው ቡድን በአማራ ክልል ላይ ባካሄደው ወረራ በክልላችን ሕዝብ…