Fana: At a Speed of Life!

የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እንዲመረምር የተቋቋመው የሚኒስትሮች ግብረ-ኃይል የአብይ ኮሚቴዎችን የድርጊት መርሀ-ግብር አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን እንዲመረምር የተቋቋመው የሚኒስትሮች ግብረ-ኃይል የአብይ ኮሚቴዎችን ረቂቅ የድርጊት ዝርዝር መርሀ-ግብር ማጽደቁን የሚኒስትሮች ግብረ-ኃይል ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር ታደሰ ካሳ ገለጹ፡፡…

የመረጃ አያያዝ ስርዓትን በማዘመን ህገ ወጥነትን መከላከል ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለከተማ ቤቶች አስተዳደር ስርዓት የሚያገለግል ሶፍት ዌር በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለምቶ በይፋ የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡ የለውጡ አመራር ወደ ስራ ሲገባ ተግባራዊ…

”የኢትዮጵያን ይግዙ” ኤግዚቢሽንና ባዛር በአዲስ አበባ መቻሬ ሜዳ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የኢትዮጵያን ይግዙ'' ኤግዚቢሽንና ባዛር በአዲስ አበባ መቻሬ ሜዳ ተከፍቷል፡፡ ኤግዚቢሽንና ባዛሩን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ በይፋ አስጀምረዋል። የሥራ፣ ኢንተርፕራይዝ እና…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ ከ9 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ የሚሆን ከ9 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው የህወሓት የሽብር ቡድን ከፍተኛ የንብረት ውድመት ከደረሰባቸው መንግስታዊ ተቋማት…

የጥምቀት በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው ሀገራችን በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የጥምቀት በዓል ያለ ምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ከወትሮው በተለየ መልኩ በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገለፀ። የጋራ ግብረ ኃይሉ ባወጣው መግለጫ…

በግጭት ወቅት የተፈፀሙ ወንጀሎችንና የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን በሽግግር ፍትህ ጭምር ማየት ይገባል- መዓዛ አሸናፊ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ወቅት ወይም ከግጭት በኋላ የተፈፀሙ ወንጀሎችን እና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ከመደበኛው የፍትህ ስርዓት ባለፈ በሽግግር ፍትህ ጭምር በማየት የፍትህ ስርዓቱን ለማረጋጋት ስራ ወሳኝ ስለመሆኑ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት…