Fana: At a Speed of Life!

ለሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ በ900 ሺህ ዶላር ወጪ የተገዛ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርት ፋውንዴሽን ከግሎባል ሜዲካል ኤድ ጋር በመተባበር በ900 ሺህ ዶላር ወጪ የተገዛ የተለያየ የህክምና ቁሳቁስ ለሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ ለግሷል፡፡ በርክክብ መርሃ ግብሩ የክልሉ ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ፣ የክልሉ…

በመዲናዋ የምስራቅ አፍሪካ የፀረ ሙስና ተቋማት ማኅበር የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የምስራቅ አፍሪካ የፀረ-ሙስና ተቋማት ማህበር የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ ለሦስት ቀናት በሚካሄደው ስብሰባ የኡጋንዳ፣ የሩዋንዳ፣ የደቡብ ሱዳን እና የኬኒያ ልዑካን እንዲሁም…

ለአፍሪካ ህብረት የ11 ነጥብ 48 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ከአፍሪካ ልማት ፈንድ የ11 ነጥብ 48 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ጸደቀለት። ድጋፉ የፀደቀው የአፍሪካ ህብረት ምክር ቤት 35ኛው መደበኛ ጉባኤ በኢትዮጵያ ከተካሄደ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነው። የአፍሪካ ህብረት ይህንን…

በሩሲያ-ዩክሬን  ውጥረት  ምክንያት የዓለም የነዳጅ ዋጋ  በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ እና ዩክሬን መካከል በተፈጠረው ውጥረት ሳቢያ  የዓለም የነዳጅ ዋጋ ለሰባት ዓመታት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ማሻቀቡ ተገልጿል፡፡ ውጥረቱን ተከትሎ ሩሲያ  ዩክሬንን ከወረረች አሜሪካ እና አውሮፓ በዓለም  የነዳጅ ምርት ላይ እገዳ ሊያደርጉ…

የምስራቅ አፍሪካ አገራት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሞች በሶማሊያ ግዳጅ አፈጻጸም ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ″በአሚሶም‶ ግዳጅ ተሳታፊ የሆኑ የምስራቅ አፍሪካ አገራት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሞች በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ሰብሳቢነት መክረዋል።   ምክክሩ ከሶማሊያ ግዳጅ ጋር በተያያዘ…

የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በሚያዋስነው አካባቢ የተነሳውን እሳት ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን በሚያዋስነው አካባቢ የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ የከፋ ጉዳት ሳያስከትል ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን በኦሮሚያ ደንና ዱር አራዊት የባሌ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ሥራ አስኪያጅ ተወካይ አቶ…

የንጹህ መጠጥ ውሃና የሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የንጹህ መጠጥ ውሃና የሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ከውሃ ነክ ስራዎች ግንባታ ተቋራጭ ማህበር ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ሚኒስቴሩ በስሩ የሚገነቡ የውሃ፣ የሳኒቴሽን እንዲሁም…

የደቡብ ክልል በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 20 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል 20 ሚሊየን ብር የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የደብቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ለኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድ…

በአማራ ክልል በጦርነቱ የወደሙ የልማት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የሚካሄደውን ጥረት ለመደገፍ ዝግጁ ነኝ – ስዊድን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን በአማራ ክልል በጦርነቱ የወደሙ የልማት ተቋማትን መልሶ ለመገንባት የሚካሄደውን ጥረት ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገለጸች። በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ሀንስ ሄንሪክ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ጋር ዛሬ ባህርዳር…