Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ዙሪያ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ የተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ዜጎች አስቸኳይ ድጋፍ አቅርቦትን አስመልክቶ በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካዮች ጋር ተወያዩ፡፡   ርዕስ መሰተዳድሩ ፥ በክልሉ የተከሰተውን የድርቅ…

የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ÷ በኮምቦልቻ ወደብና ተርሚናል ከአገልግሎት ውጭ ሆነው ለነበሩ መሰረተ ልማቶች እና የወደብ ማሽነሪዎች…

የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ መካከለኛ፣ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የዲጂታል ብድር መተግበርያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ መካከለኛ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ "ሚቹ" የተባለ የዲጂታል ብድር መተግበርያ ይፋ አደረገ። በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እና በክፍያ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂ የቀረበው ይህ የብድር መጠየቂያ እና…

በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ከስረ መሰረቱ ለመፍታት የእስረኞችን ክስ ማቋረጥ አስፈልጓል- የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ከስረ መሰረቱ ለመፍታት የእስረኞችን ክስ ማቋረጥ አስፈላጊ መሆኑን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ አገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮችን በሚመለከት…

በቀጣናው የሰላምና የመከባበር ዕሴትን ለመገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ አፍሪካ የቀጠናውን የሰላምና የመከባበር ዕሴት ለመገንባት እንዲሁም ጽንፈኝነትን ለመከላከል የሚያስችል ስምምነት ተካሄደ። ስምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤና የኬንያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ ናቸው።…

በጥፋት ቡድኑ ውድመት የደረሰባቸውን ከተሞች ለማቋቋም ከተሞች አጋርነታቸውን የሚያሳዩበት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የቁርጥ ቀን የከተሞች እህትማማቾች ጥምረት"በሚል መሪ ቃል በጥፋት ቡድኑ ውድመት የደረሰባቸውን ከተሞች መልሶ ለማቋቋም ከተሞች አጋርነታቸውን የሚያሳዩበት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ እህት ከተሞች በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸውን…

ዳያስፖራው በቴክኖሎጂ ዘርፍ የዓለም አቀፉን የገበያ ፍላጎት ታሳቢ ባደረገ ስራ ላይ እንዲሰማራ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራውን በቴክኖሎጂ ዘርፍ የቢዝነስ አማራጮች እንዲሰማራና በሀገር ውስጥ ካሉ ባለሙያዎች ጋር እንዲተዋወቅ የሚያደርግ የበይነ መረብ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ፥ ዳያስፖራው የውጪ ምንዛሬ…