Fana: At a Speed of Life!

ለሰራዊቱ አባላት የተሰጠው የማዕረግ እድገትና ሽልማት በደጀንነት የተሰለፈው ህዝብ ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና የሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀግንነት ጀብዱ ለፈጸሙ የሰራዊቱ አባላት የተሰጠው የማዕረግ እድገትና ሽልማት በደጀንነት የተሰለፈው ህዝብ ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና የሰጠ ጭምር መሆኑን የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ፡፡…

በኦሮሚያ በሁለት ሳምንት ውስጥ ብቻ 876 የሚሆኑ የሸኔ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የህልውና ዘመቻው ተግባራዊ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ የተሰራው ስራ አመርቂ ውጤት ማምጣቱን የክልል የመንግስት ገለፀ። የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ በክልሉ የልማትና የፀጥታ ስራዎች ዙሪያ መግለጫ…

በኦሮሚያ ክልል የንባብ ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ንባብ ባህላችን እናድርግ ” በሚል መሪ ቃል በኦሮሚያ ክልል ዛሬ ጥር 4 የንባብ ቀን ሆኖ እየተከበረ ነው። ከዚህ በኋላ በክልሉ ወር በገባ አራተኛው ቀን የንባብ ቀን ሆኖ ይውላልም ነው የተባለው፡፡ የኦሮሚያ…

በአዲስ አበባ 5 ሺህ ተገጣጣሚ ቤቶች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በአንድ ዓመት ተገንብተው የሚጠናቀቁ 5 ሺህ ተገጣጣሚ ቤቶችን ለመገንባት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ። በግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ…

የደላንታ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መልሶ ግንባታና የማደራጀት ስራ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሊሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት በደቡብ ወሎ ዞን በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰበትን የደላንታ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጥገና ሥራ ለማስጀመር አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ኤልያስ ዓሊ…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 2 ሺህ 460 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ12 ሺህ 827 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሺህ 460 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በተጨማሪም ባለፉት 24 ሰአታት 24 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በሶማሌ ክልል በድርቁ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በድሬዳዋ ከተማ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር የተመራውን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የስራ…

በሀረሪ ለረጅም ጊዜ ያልተፈቱ ጥያቄዎችን ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ተግባራት ማከናወን ያስፈልጋል -አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በክልሉ በሚገኙ የመንግሥት ተቋማት የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀመረ። በመድረኩም የተለያዩ የሴክተር መስሪያ ቤቶችና ተጠሪ ተቋማትን በመቶ ቀናት የተከናወኑ…