Fana: At a Speed of Life!

የጭነት ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትርፋማነት መቀጠሉን ዋና ስራ አስፈፃሚው ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት የጭነት ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትርፋማነት መቀጠሉን የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም ገለጹ። ዋና ሥራ አስፈጻሚው ፥ በዱባይ በተዘጋጀው የበይነ-መረብ…

ያሬድ ባየህ ብሔራዊ ቡድኑ ከቡርኪና ፋሶ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ይሰለፋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተከላካይ ያሬድ ባየህ ከአንድ ጨዋታ ቅጣት በኋላ ለብሔራዊ ቡድኑ እንደሚሰለፍ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ገለፀ፡፡ የብሔራዊ ቡድኑ ተከላካይ ያሬድ ባየህ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከኬፕ ቬርዴ ጋር ባደረገው ጨዋታ 12 ኛው…

የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ከፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አዲሱን የሀገር መከላከያ ዋና መስሪያ ቤትን በመጎብኘት ከፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ የሶማሌ ክልል…

መከላከያ ዩኒቨርሲቲና ስፔስ ሣይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የምርምርና የጥናት ፕሮጀክት ሥራ ለመሥራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ እና በኢትዮጵያ ስፔስ ሣይንስ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ፣ በጋራ የምርምርና የጥናት ፕሮጀክት ሥራ ለመሥራት የኮንትራት ስምምነት ተፈራረሙ። ሁለቱ ሀገር በቀል ተቋማት ወቅቱ የሚጠይቀውን የወታደራዊ ሣይንስና ቴክኖሎጂ…

ሀገር አቀፍ የፓን አፍሪካ የትምህርት ቤቶች የእግር ኳስ ውድድር ተጀመረ

አዲስ አበባ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የፓን አፍሪካ የትምህርት ቤቶች የእግር ኳስ ውድድር በአዲስ አበባ ከተማ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ተጀመረ። የፖን አፍሪካ የትምህርት ቤቶች ውድድር ተተኪ ስፖርተኞችን ለመፍጠር ዕድል እንደሚሰጥ ተገልጿል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታዎች…

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ከ44 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራዎች ይከናወናሉ

አዲስ አበባ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በበጋ ወራት ከ44 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተገለፀ፡፡ “የአየር ንብረት ለውጥ እና ህልውናችን በተባበረ ክንድ” በሚል መሪ ቃል በአሶሳ ከተማ መገሌ ቀበሌ ክልላዊ…

የመገናኛ ሬዲዮን ጨምሮ በህገ ወጥ መንገድ የተከማቸ ሲጋራ ተያዘ

አዲስ አበባ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ስሙ ቱሪስት ኮንዶሚኒየም አካባቢ በግለሰብ ቤት ውስጥ በሁለት መጋዘን በሕገ-ወጥ መንገድ የተደበቀ ብዛት ያለው የሲጋራ ምርትና የመገናኛ ሬድዮ በፀጥታ ኃይሎች ተይዟል፡፡ በህብረተሰቡ ጥቆማ…

በደብረ ብርሃን የሚገኙ ፋብሪካዎች መደበኛ የምርት ሂደታቸውን በመቀጠል የውጭ ምንዛሪ እያስገኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ወቅት በደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ በማምረቻ ዘርፍ የተሰማሩ ሦስት የውጭ ሀገር አምራች እና አንድ የግል አልሚ ባለሐብቶች ምርቶቻቸውን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ላይ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን…

ሀገራችን ውስብስብ ችግሮች ቢገጥሟትም ዕምቅ አቅም ያላት በመሆኑ ለወጣቶች ሥራ መፍጠር ይገባል – አቶ ንጉሡ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን ውስብስብ ችግሮች ቢገጥሟትም ዕምቅ አቅም እና ትልቅ ተስፋ ያላት በመሆኑ በተለይ ከተሞች ላይ ዕድሎችን ተጠቅሞ ለወጣቶች ሥራ መፍጠር እንደሚገባ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ፣ ሥራ ስምሪት እና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ንጉሡ ጥላሁን…