የጭነት ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትርፋማነት መቀጠሉን ዋና ስራ አስፈፃሚው ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት የጭነት ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትርፋማነት መቀጠሉን የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም ገለጹ።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ፥ በዱባይ በተዘጋጀው የበይነ-መረብ…