Fana: At a Speed of Life!

የቻይና – አፍሪካ ወዳጅነት እና ትብብር በሀገራቱ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ነው – ዋንግ ዪ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና -አፍሪካ ትብብር በሀገራቱ ፍላጎትና ብሄራዊ ጥቅም ላይ የተመሰረተ መሆኑን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ገለጹ፡፡ ዋንግ ዪ ÷ በፈረንጆች አዲስ ዓመት የመጀመሪያ የአፍሪካ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ጉብኝታቸውን አጠናቀው በሰጡት…

የብረት ምርትን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ለመተካት የሶስት ዓመት የፕሮጀክት ጊዜ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብረት ምርትን ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ለመተካት የሶስት ዓመት የፕሮጀክት ጊዜ መቀመጡን በማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ዑማ፥ ከብረት አምራቾች ፣ ከሙያተኞች ፣ ከኢኮኖሚ ባለሙያዎች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተውጣጥቶ…

የሰላም ኮንፈረንስና ግንኙነት መድረክ በአፋር ክልል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ዞን 5 ሰሙ ሮቢ ወረዳና የአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት ወረዳ የሰላም ኮንፈረንስና ግንኙነት መድረክ በአፋር ክልል በኮማሜ ከተማ እየተካሄደ ነው። በሁለቱ ህዝቦች መካከል ከግጦሽና በዕለት ግጭቶች ልዩነቶች ይስተዋሉ እንደነበር…

ሰሜን ኮሪያ በሳምንት ውስጥ ሁለተኛውን የባላስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በሣምንት ውስጥ ሁለተኛውን የባላስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተገልጿል፡፡ ሰሜን ኮሪያ ከስድስት ቀናት በፊት የሃይፐርሶኒክ ባላስቲክ ሚሳኤል በተሳካ ሁኔታ ካስወነጨፈች በኋላ ነው ሁለተኛውን በዛሬው እለት ማስወንጨፏ…

ሊከፋፍሉንና ሊያዳክሙን የሚችሉ ሀሳቦችን ወደ ጎን ማቆየት ይገባናል – ዶክተር ይልቃል ከፍያለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ህዝብ ሊከፋፈሉትና ሊያዳክሙት የሚችሉ ሃሳቦችን ወደ ጎን በማቆየት ራሱን ከሌላ ወረራ ሊጠብቅ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፍያለ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ አሸባሪው ህወሃት በአማራ ክልል ላይ ያደረሰውን…

ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክስ የተቋረጠባቸው ሶስት የክስ መዝገቦች የስነ-ስርዓት ሂደቶች ላይ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክስ የተቋረጠባቸው ሶስት የክስ መዝገቦች የስነ-ስርዓት ሂደቶች ላይ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ማብራሪያ እንደሚከተው ቀርቧል፡- ባለፈው ሶስት ዓመት ተኩል የፌደራል ፍርድ ቤቶች በሕገ መንግስቱ…

የዳያስፖራ ኢንቨስትመንት ፎረም እየተካሄደ ነዉ

የአዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ወደ አገር ቤት የመጡ የዳያስፖራ አባላት ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነዉ። ዳያስፖራው በኢትዮጵያ የሚገኙ የኢንቨስትመንት አማራጮችንና እድሎችን በመጠቀም መዋዕለ ንዋዩን በማፍሰስ ለአገሩ ምጣኔ…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከሁሉም ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊዎች ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከሁሉም ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡ በዋናነትም የኢትዮጵያ ኢነርጂ ፖሊሲ ላይ ውይይት እየተደረገ ይገኛል። ከየክልሉ አመራሮች የሚገኙ ገንቢ ሀሳቦች ተካተው ለፖሊሲው…

በጋሸና ከተማ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች በከፈተው ጦርነት ምክንያት በጋሸና ከተማ ለወራት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር የተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል:: ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በጋሸና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ እና መሰናዶ…