Fana: At a Speed of Life!

ፈረንሳይ ማሊን ጨምሮ የምዕራብ አፍሪካን አገራት ለመከፋፈል እየሞከረች ነው – የማሊ ጠ/ሚ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሊ ጠቅላይ ሚኒስትር ቹጉኤል ማይጋ ፈረንሳይ በልዩ ተልዕኮ የተሰማሩ ወታደሮቿን በመጠቀም የምዕራብ አፍሪካን አገራት ለመከፋፈል እየሞከረች ነው ሲሉ ወቀሱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዲፕሎማቶች ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ማሊ ከጽንፈኛ ታጣቂዎች ጋር…

በዓለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ400 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ400 ሚሊየን አለፈ፡፡ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ዘርፈ ብዙ ጫና እያሳደረ ይገኛል፡፡ አሁን ላይም…

መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ከ 1 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት እንደደረሰበት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ አሸባሪው የህወሓት ቡድን በፈጸመው ውድመትና ዘረፋ ምክንያት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ሃብትና ንብረት አጥቻለሁ ሲል በጥናት ማረጋገጡን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው…

በጦርነት የተጎዳው ምጣኔ ሐብት እንዲያገግምና የኑሮ ውድነቱ እንዲረጋጋ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ ኤግዚቢሽን እና ባዛር "የኅብረት ሥራ ግብይት ለሠላምና ለተረጋጋ ገበያ" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው። መርሀ- ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 7 ይቆያልም የተባለ ሲሆን የመርሃ ግብሩ አካል የሆነ ሲምፖዚየም…

በኢትዮጵያ 10 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸውን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስካሁን 10 ሚሊየን ሰዎች የኮቪድ-19 ክትባት መውሰዳቸውን በጤና ሚኒስቴር የኮቪድ ግብረ ኃይል ዋና አስተባባሪ ገለጹ፡፡ 10 ሚሊየን ያህል ዜጎች መከተባቸውን የገለጹት አስተባባሪው÷ በቀጣይ የክትባት ዘመቻዎች እስከ…

በፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የተመራ ልዑክ ሠመራ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ፣ የተመድ ምክትል ዋና ጸሐፊ አሚና መሃመድ እና የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆን ያካተተ የልዑካን ቡድን ዛሬ ሠመራ ገብቷል፡፡ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አወል አርባ፣…

ከሊባኖስ 149 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽ/ቤት ከሀገሪቱ የኢሚግሬሽን መስሪያ ቤት ጋር በመነጋገር በተለያየ ምክንያት ያለ ህጋዊ ሰነድ በሊባኖስ ይኖሩ የነበሩ 149 ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን ገልጿል።…