አሸባሪው ህወሓት እየፈጸመ ያለውን ግፍ ለማስቀረት የትግራይ ተወላጆች ከምን ጊዜውም በላይ መንቀሳቀስ ይገባቸዋል-ዶ/ር አረጋዊ በርሄ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በትግራይ እና በመላው ኢትዮጵያ እየፈጸመ ያለውን ግፍ ለመከላከል እና ለማስቀረት በውጭም ሆነ በሀገር ውስጥ ያሉ የትግራይ ተወላጆች ከምን ጊዜውም በላይ እጅ ለእጅ ተያይዘው መንቀሳቀስ ይገባቸዋል ተባለ።
ከፋና…