Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት እየፈጸመ ያለውን ግፍ ለማስቀረት የትግራይ ተወላጆች ከምን ጊዜውም በላይ መንቀሳቀስ ይገባቸዋል-ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በትግራይ እና በመላው ኢትዮጵያ እየፈጸመ ያለውን ግፍ ለመከላከል እና ለማስቀረት በውጭም ሆነ በሀገር ውስጥ ያሉ የትግራይ ተወላጆች ከምን ጊዜውም በላይ እጅ ለእጅ ተያይዘው መንቀሳቀስ ይገባቸዋል ተባለ።   ከፋና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡  …

የፌዴራል ፖሊስ የጤና ጉዳተኞች ማገገሚያ ማዕከል ለማስገንባት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የሠራዊቱ የጤና ጉዳተኞች ማገገሚያ እና ማስተናበሪያ ማዕከል ለማስገንባት ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡   የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል…

በጦርነት ወቅት የደረሰውን የምጣኔ ሃብት ጉዳት ለመጠገን አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ ማድገግ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ወቅት የደረሰውን የምጣኔ ሃብት ጉዳት ለመጠገን እና ዘርፉን ለማነቃቃት አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ የምጣኔ ሃብት ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የዘርፉ መምህራንና…

አምባሳደር መለስ ተመድ በኢትዮጵያ የሚደረገውን የመልሶ ግንባታ እንዲደግፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ አለም ለከተሞች ዘላቂ ልማት የሚሰራው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋም ዩ ኤን ሀቢታት የአፍሪካ ቢሮ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ኦማር ሲላ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም የኢትዮጵያ መንግስት እና…

ጥምቀትን በጎንደር ለማክበር ለሚመጡ ዳያስፖራዎች ልዩ ማስተናገጃ ማዕከላት ተቋቁመዋል – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥምቀትን በጎንደር ለማክበር ለሚመጡ ዳያስፖራዎች ልዩ የባንክ ማስተናገጃ ማዕከላትን ማቋቋሙን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጎንደር ዲስትሪክት አስታወቀ፡፡ ዲስትሪክቱ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሰማራት ለሚፈልጉ ዳያስፖራዎች በነፍስ ወከፍ እስከ…

የህዝቡን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የህዝብ ቁጥር ዕድገት ምጣኔንና የተፈጥሮ ሃብቶች ልማትን በማጣጣም የህዝቡን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴንኩዌይ ጆክ ገለፁ። የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ለክልሉ…

ዳያስፖራው እያመጣቸው ያሉ መድሃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶች በጥንቃቄ እንዲቀመጡ ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ወደ አገር ቤት እያመጣቸው ያሉ መድሃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶች በተገቢው ጥንቃቄ ለአገልግሎት ምቹ ሆነው እንዲቀመጡ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ የምግብና የመድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድን…