Fana: At a Speed of Life!

በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት ከዳያስፖራዎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት ከዳያስፖራው ጋር ውይይት እየተደረገ ነው። ውይይቱ አሸባሪው የህወሓት ወራሪ ቡድን ጉዳት ባደረሰባቸው የአማራ እና የአፋር ክልል አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚረዳ ምክክር በስካይ ላይት ሆቴል…

የአማራ ክልል ፍትህ፣ ጸጥታና ሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ፍትህ፣ የጸጥታ እና የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡   በውይይት መድረኩ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ…

በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ሰውና እንሰሳት እንዳይጎዱ በስፋት እየተሰራ ነው – የሶማሌ ክልል መንግሥት

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተከሰተው ድርቅ በሰውና በእንሰሳት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለማድረግ በስፋት እየተሰራ እንደሚገኝ የሶማሌ ክልል መንግሥት አስታወቀ፡፡ የሶማሌ ክልል መንግሥት ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር በክልሉ አከባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ ፥…

በቤጂንግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የተፈናቀሉ ወገኖችን ለመርዳት እንደሚሰሩ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤጂንግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የገናን በዓል በኤምባሲው ቅጥር ግቢ ከኤርትራውያን ጋር በጋራ ባከበሩበት ወቅት እንደገለፁት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራው “ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት”በአጭር ጊዜ ባስገኘው ድልና በመከላከያ ሰራዊቱ…

እምነት፣ ብሔርና ቋንቋ ሳይገድበን ሀገራችንን ከጥፋት ኃይሎች ታድገናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እምነት፣ ብሔርና ቋንቋ ሳይገድበን ሀገራችንን ከጥፋት ኃይሎች ታድገናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባዋ ይህን ያሉት በዘጸዓት አፖስቶሊክ ሪፎሜሸን ቤተክርስቲያን ባዘጋጀው ለተፈናቀሉ ወገኖች ገቢ ለማሰባሰብ በተካሄደ…

የተወሰኑ ሰዎች ክስ መቋረጥ በአውደ ውጊያ ያገኘነው ድል በሰላሙ መድረክም እንዲደገም የሚያግዝ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ድል ለማረጋገጥ በጀግንነት ተዋግቶ ህይወትን ገብሮ ማሸነፍ ብቻ ሳይሆን ከእኔ ይቅር ብሎ ለተሸናፊ ይቅርታን መስጠት የአባቶቻችን ታሪክ መሆኑን ማስታወስ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የመከላከያ…

ወደር የሌለው የጥቁር አንበሳ ጀግና ሜዳይና የአደዋ ድል ጀግና ከፍተኛ ሜዳይ ለተለያዩ ወታደራዊ መሪዎች ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደር የሌለው የጥቁር አንበሳ ጀግና ሜዳይና የአደዋ ድል ጀግና ከፍተኛ ሜዳይ ለተለያዩ ወታደራዊ መሪዎች ተሰጠ፡፡ በዚህም መሰረት ፡- ወደር የሌለው የጥቁር አንበሳ ጀግና ሜዳይ በጦር ሀይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ…

በውስጥና በውጭ የተከፈቱብንን ጦርነቶች በድል የመወጣት አኩሪ ታሪካችን የሚደገምበት የታሪክ አውድ ውስጥ ነን – ዶክተር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊያን በየዘመናቱ በግልጽ በውጭና በውስጥ ሃይሎች የተከፈቱብንን ጦርነቶች አሳልፈን በመስዋዕት አገርን ያቆየን አኩሪ ታሪክ ያለን ህዝቦች ነን አሉ የኢፌዴሪ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የመከላከያ…

አሸባሪው የህወሓት ቡድን የፈፀመውን ጉዳት የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ በባህር ዳር ከተማ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች የፈፀመውን ጉዳት የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ በባህር ዳር ከተማ ተከፈቷል። አውደ ርዕዩን የዲያስፖራ አባላት እና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲጎበኙት ለቀጣይ አምስት ቀናት…

የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ምረቃና ልዩ የጀግንነት ተግባር ለፈፀሙ የሠራዊቱ አባላት የሽልማትና ዕውቅና ስነስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ምረቃና ልዩ የጀግንነት ተግባር ለፈፀሙ የሠራዊቱ አባላት የሽልማትና ዕውቅና ስነስርዓት ተካሄደ፡፡ የሚኒስቴሩ ዋና መስሪያ ቤት አዲስ ህንጻ በ13 ሺህ ካሬ ስፋት ላይ ያረፈ ሲሆን፥ ባለ 5 ወለል እና ከ700 በላይ…