Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮ-ጣሊያን ትብብር ፕሮጀክት የገጠሩ ኅብረተሰብ እና ሥራ ፈላጊ ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጣሊያን ትብብር ፕሮጀክት በአግሮ ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሥራ ዕድል ለመፍጠር እና የውጪ ምንዛሪ ለሀገሪቷ ለማስገኘት እንደሚሰራ ተገለጸ፡፡ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ከጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ጋር በማስተሳሰር የተሻለ…

መርማሪ ቦርዱ በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ አያያዝ ላይ ይበልጥ ትኩረት መደረግ እንዳለበት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም መርማሪ ቦርድ በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ አያያዝ ላይ ይበልጥ ትኩረት መደረግ እንዳለበት አሳሰበ፡፡   ቦርዱ ሰሞኑን በሶማሌ እና በሐረሪ ክልሎች በመገኘት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተላልፈዋል በሚል ተጠርጥረው…

በአማራ ክልል የሚተገበር የ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

የአዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አማራ መልሶ መቋቋምና ልማት ድርጅት ( አመልድ) በአማራ ክልል የሚተገበር የአምስት ዓመታት ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አለማየሁ ዋሴ ድርጅቱ ከለጋሽ አካላት ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ አማካኝነት ለአምስት ዓመታት…

በወዳጅነት ፓርክ የባዛር፣ ኤግዚቢሽንና የሙዚቃ ኮንሰርት የመክፈቻ መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከታላቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ጋር በተያያዘ በወዳጅነት ፓርክ አደባባይ ባዛር፣ ኤግዚቢሽንና የሙዚቃ ኮንሰርት የመክፈቻ መርሀ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ ፣ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ነሲሴ ጫሊ፣…

መንግስት አካባቢውን ከአሸባሪው ሸኔ ነጻ በማድረግ ወደ ቀያችን እንዲመልሰን እንፈልጋለን – ተፈናቃዮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስቸኳይ የምግብና የአልባሳት ድጋፍ ያስፈልገናል ሲሉ በአሸባሪው ሸኔ ጥቃት ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች ተናገሩ።   ከምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ በሸኔ ጥቃት የተፈናቀሉ ዜጎች…

በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ 14 ሆስፒታሎች እና ከ60 በላይ ጤና ጣቢያዎች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ጥር 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ 14 ሆስፒታሎች እና ከ60 በላይ ጤና ጣቢያዎች አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ መደረጉን ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሆስፒታሎቹ እና ጤና ጣቢያዎቹ በተደረገላቸው መልሶ ጥገና ወደ አገልግሎት መመለሳቸውን ነው የጤና…

እኛ ኢትዮጵያውያን በአርቆ አስተዋይነት የፊታችንን በመገንባት የኢትዮጵያን ህልውና እናስቀጥላለን – አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እኛ ኢትዮጵያውያን በአርቆ አስተዋይነት የፊታችንን በመገንባት የኢትዮጵያን ህልውና እናስቀጥላለን ሲሉ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ፡፡   በተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ÷ በአሸባሪው…

በኦሮሚያ ክልል ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት የተፋሰስ ልማት ሊከናወን ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ላይ የተፋሰስ ልማት ስራ ሊከናወን መሆኑ ተገለጸ፡፡ መርሃ ግብሩ ጥር 6 በአስር ዞኖች እና በ56 ወረዳዎች ይጀመራል የተባለ ሲሆን፥ የተፋሰስ ልማት ሥራው አርብቶ አደሮችን፣ አርሶ አደሮችን…

ሩሲያ ለአሜሪካ ተጽዕኖም ሆነ ማባበያ እጅ አንሰጥም አለች

አዲስ አበባ ፣ጥር 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለአሜሪካ ተጽዕኖ ወይም ማባበያ እጅ አትሰጥም ሲሉ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ርያብኮቭ ተናገሩ። ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለስፑትኒክ የዜና አገልግሎት እንደተናገሩት ÷በጥር ወር በሁለቱ ሀገራት በጄኔቫ ከተዘጋጀው…

የሐዋሳ አውሮፕላን ማረፊያ ቢሻን ጉራቻ የመንገድ ግንባታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የሐዋሳ አውሮፕላን ማረፊያ ቢሻን ጉራቻ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ ሁለት ክፍሎች ያሉት ሲሆን፥ የመጀመሪያው 14 ኪሎ…