በኢትዮ-ጣሊያን ትብብር ፕሮጀክት የገጠሩ ኅብረተሰብ እና ሥራ ፈላጊ ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ እንደሚሰራ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጣሊያን ትብብር ፕሮጀክት በአግሮ ኢንዱስትሪው ዘርፍ የሥራ ዕድል ለመፍጠር እና የውጪ ምንዛሪ ለሀገሪቷ ለማስገኘት እንደሚሰራ ተገለጸ፡፡
አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ከጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ጋር በማስተሳሰር የተሻለ…