የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን በማድረግ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ 7 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን በማድረግ ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎች ለማስገኘት በማሰብ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በተጠረጠሩ 7 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ መመስረቱን ፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የፖሊስ አባልነታቸውን…