Fana: At a Speed of Life!

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን በማድረግ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ 7 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን በማድረግ ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎች ለማስገኘት በማሰብ የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል ተብለው በተጠረጠሩ 7 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ መመስረቱን ፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። የፖሊስ አባልነታቸውን…

አራት ትውልድ የሚጣመርበት ታላቅ ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ድግስ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ)አራት ትውልድ የሚጣመርበት ታላቅ ኢትዮጵያዊ የሙዚቃ ድግስ በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ ተገለጸ። የኪነጥበብን ሃያልነት በመጠቀም በመላው ዓለም ያሉ ኢትዮጵያዊያን በሀገራችን ላይ እየደረሰ ያለውን ጫና" በቃ" ለማለት…

አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በኔፓልና በባንግላዲሽ ከሚገኙ የክብር ቆንሥላዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በሕንድ የኢትዮጵ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ መቀመጫቸውን በኔፓልና በባንግላዲሽ ካደረጉ የኢትዮጵያ የክብር ቆንስላዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታን የተመለከተ ውጤታማ ውይይት አድርገዋል። አምባሳደሯ በውይይታቸው የህወሓት የሽብር ቡድን በአማራ…

በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ እና ሀይቅ ከተሞች ትምህርት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን ወረራ ምክንያት በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ እና ሀይቅ ከተሞች ከሁለት ወር በላይ ተቋርጦ የቆየው ትምህርት በድጋሚ ተጀምሯል። በሁለቱም ከተሞች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ሁኔታ መደበኛ ትምህርት ተጀምሯል። የሀይቅ ከተማ ከፍተኛ…

መቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

መቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በሽብር ቡድኑ ህወሃት ጥቃት ደርሶባቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት…

ሀገራዊ የምክክር መድረክ ስኬት ሀገርን የሚያድን በመሆኑ ሁሉም ዜጋ ለስኬታማነቱ ሊረባረብ ይገባል- አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብዙ ሀገራት እንደሆነው፥ የፖለቲካ ስብራት አንዱ ማከሚያ፥ የሀገረ መንግስት ግንባታም አንዱ ማጽኛ መንገድ ሁሉን አካታች ሀገራዊ የምክክር መድረክ ነው። ከፋና ብሮድሳክቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ሀገራቱ የኑክሌር የጦር መሳሪያ ውድድር ላለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስቱ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ የታጠቁ ሀገራት ከሚያደርጓቸው የኒውክሌር የጦር መሣሪያ ውድድሮች እንደሚታቀቡ በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ ቻይና ፣ ሩሲያ፣ ፈረንሳይ፣ ብሪታንያ እና አሜሪካ የጸጥታው ምክር ቤት አባላት ሲሆኑ፥ የኒውክሌር…

ዳያስፖራዎች በአፋር ክልል በጭፍራ ወረዳ በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው ወደ አገር ቤት የገቡ ዳያስፖራዎች በአፋር ክልል በጭፍራ ወረዳ በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ጎበኙ። ሽብርተኛው ቡድን ወደ አፋር ክልል ዘልቆ ለመግባትና ሚሌን…

የተለያዩ አካላት ለመከላከያ ሠራዊት ከ14 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ አካላት ለመከላከያ ሠራዊት ከ14 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ለአገር መከላከያ ሰራዊት የ10 ሚሊየን ብር የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ ያስረከበ ሲሆን ÷ ከድጋፍ ውስጥ 5 ነጥብ 5…

በመዲናዋ የድህረ ጦርነት ዝንፈቶችን ፈጥኖ ማረም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የመከረው ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ በክፍለ ከተማ እና በወረዳ ደረጃ ባሉ አመራሮች የድህረ ጦርነት ዝንፈቶችን ፈጥኖ ማረም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሲከናወን የነበረው የውይይት መድረክ ተጠናቋል፡፡ የድህረ ጦርነት ዝንፈቶችን ፈጥኖ በማረም…