Fana: At a Speed of Life!

የቻይና እና የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በቤጂንግ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ከሩሲያው አቻቸው ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር በቤጂንግ ተገናኝተው ሁለቱ ሀገራት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተቀራርበው መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡ በሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተደረገው ውይይት…

የወሎ፣ የመቅደላ አምባና የወልድያ ዩኒቨርሲቲዎች በየካቲት ወር ዳግም ስራ ይጀምራሉ – የትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ዘረፋና ውድመት የተፈፀመባቸው የወሎ፣ የመቅደላ አምባና የወልድያ ዩኒቨርሲቲዎች በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ ተማሪዎችን በመቀበል ዳግም ስራ የሚጀምሩ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ዶክተር ሳሙኤል…

የአፍሪካ አገራት መሪዎች ለህብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የተለያዩ አገራት መሪዎች ወደ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ በዛሬው ዕለት ጠዋት የሞሪታንያው ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ኡልድ ኤል-ጋዝዋኒ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ…

ግብፅ ካሜሩንን በመለያ ምት በማሸነፍ ለፍፃሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫው የፍጻሜ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ በመለያ ምት ግብጽ ካሜሩንን 3ለ1 በማሸነፍ ከሴኔጋል በመቀጠል ለፍጻሜ ያለፈች ሁለተኛዋ ሀገር ሆናለች፡፡ ግብፅና ካሜሩን ለፍታሜ ጥሎ ማለፍ ባደረጉት ጨዋታ ከ90 ደቂቃው ባሻገር…

የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት አላሳን ኦታራ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮትዲቯር ፕሬዚዳንት አላሳን ኦታራ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል። 35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ "የአፍሪካ አህጉርን የስርዓተ ምግብ አቅም መገንባት፤ የሰው ሃብት ልማት፣ የኢኮኖሚና…

የናይጀሪያው ፕሬዚዳንት ሙሃመዱ ቡሃሪ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጀሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃመዱ ቡሃሪ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል። 35ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ "የአፍሪካ አህጉርን የስርዓተ ምግብ አቅም መገንባት፤ የሰው ሃብት ልማት፣ የኢኮኖሚና…

የአገር መከላከያ ተቋም በጦርነት ተጠምዶ ቢቆይም ጎን ለጎን በርካታ የልማት ስራዎችን አከናውኗል – ዶክተር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአገር መከላከያ ተቋም በጦርነት ተጠምዶ ቢቆይም ጎን ለጎን በርካታ የልማት ስራዎችን አከናውኗል” ሲሉ የአገር መከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ። ተጠሪነታቸው ለመከላከያ ሚኒስቴር የሆኑ ክፍሎች የ2014 ዓ.ም የ6 ወር እና የመቶ…

አፍሪካ በሀገራት ብሔራዊ ጥቅም የሚዘወሩ የምዕራቡ ዓለም ተቋማት ያዛቡትን ምስሏን ለማስተካከል ጠንካራ አህጉራዊ የመገናኛ ብዙኀን ያስፈልጋታል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በሃያላን ሀገራት ብሔራዊ ጥቅም የሚዘወሩ የምዕራቡ ዓለም ተቋማት ያዛቡትን ገጽታዋን ለማስተካከል ጠንካራ አህጉራዊ የመገናኛ ብዙኀን ያስፈልጋታል ሲሉ ምሁራ ገለጹ፡፡ ምሁራኑ አህጉሪቱ ጠንካራ ሚዲያ የሌላት በመሆኑ የጨለማ፣ የጦርነትና የረሃብ…

የጋምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቢያ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዚዳንት ኢሳቱ ቶራይ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል። ምክትል ፕሬዚዳንቷና የልዑካን ቡድናቸው ቦሌ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር…

የጢስ አባይ 2 ኃይል ማመንጫ አንድ ዩኒት ተጠግኖ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከስምንት ዓመታት በላይ በብልሽት ምክንያት የቆመው የጢስ አባይ 2 የውሃ ኃይል ማመንጫ አንድ ዩኒት ሥራ ጥገና ተጠናቆ 25 ሜጋ ዋት ኢነርጂ ማምረት መጀመሩን የጣቢያው ሥራ አስኪያጅ አቶ ደጀኔ ጉታ አስታወቁ፡፡ ኃላፊው እንደገለፁት ÷የዩኒቱ ውሃ…