አሸባሪው ቡድን በወልዲያ ከተማ ከዘረፈው እና ካወደመው ንብረት በተጨማሪ ነዋሪዎችም ላይ የሥነ-ልቦና ቀውስ አድርሷል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልዲያ ከተማ ከ22 በላይ የመንግስት ተቋማትን ያወደመው እና የዘረፈው አሸባሪው የህውሓት ቡድን ነዋሪዎችም ላይ የሥነ-ልቦና ቀውስ ማድረሱ ተገልጿል።
አሸባሪው የህውሓት ቡድን በከተማዋ ሴቶችን ደፍሯል የሰው ሕይወትም…