ባሕላዊ የዕርቅ ሥርዓታችን ለኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ ውይይት በሐዋሣ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ከሠላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የግጭት አፈታት ክህሎትን ለማሳደግ ያለመ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በሐዋሣ ከተማ እያካሄዱ ይገኛል፡፡
የምክክር መድረኩ የግጭት አፈታት ክህሎትን ለማሳደግ…