Fana: At a Speed of Life!

ባሕላዊ የዕርቅ ሥርዓታችን ለኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ ውይይት በሐዋሣ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር  ከሠላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የግጭት አፈታት ክህሎትን ለማሳደግ ያለመ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በሐዋሣ ከተማ እያካሄዱ ይገኛል፡፡ የምክክር መድረኩ የግጭት አፈታት ክህሎትን ለማሳደግ…

በኢትዮጵያ ከ3 ሚሊየን ዓመት በፊት የነበሩ የእንስሳት ቅሪተ አካልና መገልገያ ቁሶች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) ‹‹አዲስ ቀደምት›› የቅድመ ታሪክ ስፍራ በደቡብ ኢትዮጵያ በያንዳ ቱሚ ሸለቆ ኮንሶ ዞን መገኘቱ ተገለፀ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴማቲክ ፈንድ ከተሰኘ አጋር በተገኘ የምርምር ገንዘብ ለዓመታት በተደረገ ጥናት በደቡብ ኢትዮጵያ ኮንሶ ዞን…

የአረንጓዴ አሻራቸውን ማኖሪያ ፓርክ በዳያስፖራው ማህበረሰብ ስም ሰይመናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ዛሬ በማለዳው የአረንጓዴ አሻራቸውን ማኖሪያ ፓርክ በዳያስፖራው ማህበረሰብ ስም ሰይመናል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ በጠቅላይ ሚኒስትራችን አነሳሽነት የተጀመረው ኢትዮጵያችንን አረንጓዴ…

የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ከአሽከርካሪዎች ውጭ ሌላ ተሳፋሪ እንዳይጭኑ እገዳ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ የሞተር ብስክሌት አሽከርካሪዎች ከአሽከርካሪዎች ውጭ ሌላ ተሳፋሪ እንዳይጭኑ እገዳ ጥሏል፡፡ ቢሮው በመዲናዋ በሞተር ብስክሌት ምክንያት የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎችንና ህገ ወጥ ድርጊቶችን…

የገበያ ዋጋ ለማረጋጋት ከፍተኛ መጠን ያለው የስንዴና ዘይት ግዢ ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተረጋጋ ማክሮ ኢኮኖሚ ከማስፍን አንጻር የዋጋ ግሽበትን የመቆጣጠርና የገበያ ዋጋን የማረጋጋት ፋይዳ ያለው የ4 ሚሊየን ኩንታል ስንዴና የ12 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት የመቶ…

ኢትዮጵያ ለመላው አፍሪካ ሁለተኛ ሀገር ናት – የሴኔጋል አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለመላው አፍሪካ ሁለተኛ ሀገር ናት ሲሉ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የሴኔጋል አምባሳደር መሀመድ ላሚን ቲያው ገለጹ፡፡ አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኘሮቶኮል ጉዳዮች ምክትል ሹም ለሆኑት አምባሳደር ዓለማየሁ…

አየር መንገዱ ከነገ ጀምሮ ኮምቦልቻ-ደሴ እለታዊ የበረራ አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ታህሳስ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ኮምቦልቻ-ደሴ ከተሞች እለታዊ የበረራ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ። ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

የዳያስፖራውን ማህብረሰብ ያሳተፈ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መርሀ ግብሩ በርካታ የዳያስፖራ አባላት በተገኙበት በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጀው የዳያስፖራ ፓርክ ውስጥ ተካሂዷል፡፡ በችግኝ ተከላ መርሃግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፥ትውልድ እንዲማርና ወቅቱን እንዲያስብ በማለም…

ፍትሕ ሚኒስቴር አገራዊ ጥሪውን ተከትሎ ለመጡ ዳያስፖራዎች በሕግ ነክ ጉዳዮች የሚያማክር ዴስክ ማቋቋሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍትሕ ሚኒስቴር አገራዊ ጥሪውን ተከትሎ ወደ አገራቸው ለመጡ ዳያስፖራዎች በኢንቨስትመንትና በበጎ አድራጎት ሥራዎች ለመሳተፍ የሚያደርጉትን ጥረት ለማገዝ በሕግ ነክ ጉዳዮች የሚያማክር ዴስክ ማቋቋሙን አስታወቀ። በፍትሕ ሚኒስቴር የመንግስት…

ረጅም ጊዜ የሚፈጅ አሰራር በሲሚንቶ የንግድ ሰንሰለትና የዋጋ መናር ላይ ቀጥተኛ ተፅእኖ እያሳረፈ ነው – ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ረጅም ጊዜ የሚፈጅ አሰራር በሲሚንቶ የንግድ ሰንሰለትና የዋጋ መናር ላይ ቀጥተኛ ተፅእኖ እያሳረፈ እንደሚገኝ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከ ኡማ አስታወቁ፡፡ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች ቀድመው ገንዘብ የተቀበሉባቸው ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ቶን በላይ…