Fana: At a Speed of Life!

የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለአማራ ክልል የ14 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በአማራ ክልል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን የተፈናቀሉ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም እና የወደሙ ንብረቶች መልሶ ለመገንባት የሚውል የ14 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። አሸባሪው ቡድን በወረራ…

ሥራ ፈጣሪና ሀብት አመንጭ ለሆኑ ጀማሪ የቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል- ዶክተር በለጠ ሞላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴክኖሎጂ ዘርፍ ሥራ ፈጣሪና ሀብት አመንጭ ለሆኑ ጀማሪ የቴክኖሎጂ ፈጣራዎች እና እምቅ አቅምና ክህሎት ላላችው ድጋፍና ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ገለጸ፡፡ የአገር አቀፍ የፈጠራ…

40ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬም ቀጥሎ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 40ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጉባኤ ዛሬም ቀጥሎ በአህጉሪቱ በሽታዎችን መከላከል እና መቆጣጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከሩን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ በህብረቱ አባል አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች…

ኢትዮ ቴሌኮም ለአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ተሳታፊዎች የተለያዩ አገልግሎቶችን በውጭ ሀገራት ገንዘብ እያቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ እየተሳተፉ ለሚገኙ እንግዶች የተለያዩ አገልግሎቶችን በዶላር፣ በዩሮና ድርሀም እያቀረበ እንደሚገኝ አስታወቀ። ኢትዮ ቴሌኮም በ40ኛዉ የአፍሪካ ሕብረት ስራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤትና በ35ኛው…

በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኙ 3 ኩባንያዎች ምርታቸውን ወደ ውጭ መላክ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሓት የሽብር ቡድን ጉዳት ደርሶባቸው ከነበሩትና በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሥር የሚገኙት ሦስት ኩባንያዎች ምርታቸውን ወደ ውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ፡፡ በፓርኩ ከሚገኙት አራት ኩባንያዎች ሦስቱ ስራ መጀመራቸው የተገለጸ ሲሆን÷ ምርታቸውን ለውጭ…

በአሸባሪው የህወሓት ቡድን እጇን በጥይት ተመትታ የተጎዳችው ተማሪ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየወሰደች ነው

አዲሰ አበባ፣ጥር 26፣2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪዉ የህወሓት ቡድን በከፈተው ጦርነት እጇን በጥይት ተመታ ጉዳት የደረሰባት ተማሪ ቃልኪዳን ተኮላ ከህመሟ ሳታገግም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና እየወሰደች ነው። ተማሪ ቃልኪዳን ተኮላ ÷ የኮምቦልቻ መሰናዶ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…

በምስራቅ ሸዋ ዞን ቦሰት ወረዳ የተፈፀመውን ግድያ ተከትሎ እያጣራ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳር 22 ቀን 2014 በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ቦሰት ወረዳ የተፈፀመውን ግድያ ተከትሎ የኦሮሚያ ፖሊስ እያጣራ መሆኑን አስታውቋል። በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ገላን ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥…

የኤርትራ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር በህብረቱ የሚኒስትሮችና የመሪዎች ጉባኤ ለመሳትፍ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ በ35ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና በ40ኛው የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ…