Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው÷ የገና በዓልን በላሊበላ ስናከብር…

በክረምት በጎ ፈቃድ የተጀመሩ ቤቶች ተጠናቀው ለነዋሪዎች ተበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በክረምት በጎ ፈቃድ የተጀመሩ ቤቶች ተጠናቀው ለነዋሪዎች ተበረከቱ ፡፡ በመዲናዋ 496 ቤቶች ለነዋሪዎች ሲበረከቱ የበዓል ስጦታም በከተማ አስተዳደሩ ተበርክቷል፡፡ የተበረከቱት ቤቶች በቦሌ ፣ በአዲስ ከተማ፣በልደታ፣በቂርቆስና በየካ ክፍለ…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 3 ሺህ 779 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ብቻ 3 ሺህ 779 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ፡፡ በኮሮና ቫይረስ ህይዎታቸው ያለፈ ሰዎች ሰባት መሆናቸውን ከጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ማህበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በአንጻሩ…

በሰሜን ወሎ ዞን አሸባሪው ህወሓት የ777 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶችን ቁሳቁስ አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ወሎ ዞን የሚገኙ 777 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን የመማሪያ ቁሳቁስ ማውደሙን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ የሰሜን ወሎ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ጋሻው አስማሜ፥ በዞኑ ስለደረሰው ውድመት እና ሌሎች ጉዳዮች…

በመዲናዋ የገና እና የጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ከወጣቶች ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና እና የጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ፖሊስ ከወጣቶች ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ፥ ፖሊስ ከከተማዋ በጎ ፍቃደኛ…

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ያስቀመጡትን ግብ ከማሳካት አንፃር ከፍተኛ ለውጥ አስመዝግበዋል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በየዘርፋቸው ለመምታት ያስቀመጡትን ግብ ከማሳካት አንፃር ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝገባቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።   የሁሉም የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የ100 ቀናት የእቅድ አፈጻጸም…