የሀገር ውስጥ ዜና ገረገራ፣ ፍላቂት እና አቃት ከተሞች ተቋርጦባቸው የቆየውን የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ Meseret Demissu Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙት ገረገራ ፣ ፍላቂት እና አቃት ከተሞች ለአምስት ወራት ያህል ተቋርጦባቸው የቆየውን የኤሌክትሪክ ኃይል መልሰው እንዲያገኙ ተደርጓል። ወራሪው የትግራይ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ከተሞች ያደረሰው የኤሌክትሪክ…
የዜና ቪዲዮዎች በጦርነት ባለፉ አካባቢዎች መሰረተ ልማትን እና ስነ-ልቦናን ዳግም መገንባት Amare Asrat Dec 31, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=yFOP6tsumfo
የሀገር ውስጥ ዜና የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ነገ ይመረቃል Meseret Demissu Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተገነባው የአብርሆት ቤተ-መፃህፍት ነገ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ 4 ኪሎ በዘመናዊ መልኩ የተገነባው ቤተ መፃህፍት የማንበብ ባህልን ለማዳበር ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተመላክቷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በራያ ቆቦ ሮቢት 2ኛ ደረጃ እና መሰናዶ ትምህርት ቤት 19 የተናጠልና የጅምላ መቃብሮች ተገኙ Meseret Demissu Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ራያ ቆቦ ወረዳ በሚገኘው የሮቢት 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት 19 የተናጠልና የጅምላ መቃብሮች ተገኙ። በወረዳው 129 ትምህርት ቤቶች ዘረፋና ውድመት እንደደረሰባቸው የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የተጎዱ ቅርሶችን ወደ ነበሩበት በመመለስ የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት ይገባል – የቱሪዘም እና የቅርስ ባለሙያዎች Melaku Gedif Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የተጎዱ ቅርሶችን ወደ ነበሩበት በፍጥነት በመመለስ የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት እንደሚገባ የቱሪዘም እና የቅርስ ባለሙያዎች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስለጣን ከፍተኛ የቅርስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሆሳዕና በእሳት አደጋ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወደመ Melaku Gedif Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሳዕና ከተማ ትናንት ሌሊት በተከሰተ የእሳት አደጋ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት መውደሙን ፖሊስ አስታወቀ። በከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኘነት ማስተባበሪያ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ካሳ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሸኔ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በንጹሃን ላይ ጥቃት አደረሰ Melaku Gedif Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ሸኔ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ጉንዶ መስቀል ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን የዞኑ አስተዳድርና ፀጥታ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ አብርሃም ብርሀኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳያስፖራው የኢንተርኔት ግንኙነት በሌለበት ቦታ የዲጂታል ትምህርት መስጠት የሚያስችል ቴክኖሎጂ ለሙከራ ይዘው መጡ Melaku Gedif Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ40 ዓመት በላይ አሜሪካን ሀገር የኖሩት አቶ ሚደቅሳ በየነ የኢንተርኔት ግንኙነት በሌለበት ቦታ የዲጂታል ትምህርት መስጠት የሚያስችል መሳሪያ ለሙከራ ለሀገራቸው ይዘው መጥዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ወደ ሀገር ቤት መመለስ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ 12 ስኬታማ የኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች ሙከራ አደረገች Alemayehu Geremew Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን የዚርኮን ኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች በተከታታይ ለ12 ጊዜ በማስወንጨፍ ሀገራቸው ስኬታማ ሙከራ ማድረጓን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ከሀገሪቷ እንዲሁም ከሣይንሥ እና ትምህርት ምክር ቤቶች ጋር በጥምረት ባደረጉት…
የሀገር ውስጥ ዜና የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በተላለፉ ከ130 ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል Melaku Gedif Dec 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በተላለፉ ከ130 ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በአግባቡ በመቆጣጠር…