Fana: At a Speed of Life!

ኩዌት ወደ ኢራቅ የምታደርገውን በረራ ማቋረጧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስተያ የባግዳዱን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዒላማ ያደረገ የሮኬት ጥቃት ከተፈጸመ በኋላ ኩዌት ወደ መዳረሻው የሚደረግ በረራ ማቋረጧን አስታውቃለች፡፡ የኩዌት አየር መንገድ ውሳኔው የተላለፈው በኢራቅ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ ለመንገደኞች…

ዩኒቨርሲቲው በጦርነቱ ምክንያት የተፈጠረውን የስነ ልቦና ችግር ለመፍታት ለማህበረሰቡ ስልጠና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ዩኒቨርሲቲ በጦርነቱ ምክንያት የተፈጠረውን የስነ ልቦና ችግር ለመፍታት ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብና ለአካባቢው ነዋሪዎች ስልጠና ሊሰጥ መሆኑን ገለፀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር መንገሻ አየነ÷ በአሁኑ ወቅት የማህበረሰብ ስነ ልቦና ግንባታ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተማ አቀፍ የፅዳት ንቅናቄን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ ክ/ከተማ በመገኘት ከተማ አቀፍ የፅዳት ንቅናቄውን አስጀመሩ፡፡ እንደሚታወቀው ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ 35ኛውን የአፍሪካ ጉባኤ መሰረት በማድረግ የፅዳት ዘመቻ በመላው ከተማይቱ እንደሚካሄድ ጥሪ ማስተላለፋቸው…

ዶ/ር ሊያ የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎትን ከድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ጋር ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎትን ከድጋፍ ሰጪ ድርጅቶች ጋር ጎብኝተዋል፡፡ ለረጅም ዓመታት የሰው ሰራሽ አካልና ድጋፍ በመስራት አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት…

በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሩን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ካሜሩን ጋምቢያን በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡   ምሽቱን በተካሄደው ጨዋታ ካሜሩን ጋምቢያን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀለች የመጀመሪያዋ አገር ሆናለች፡፡  …

ከጉባኤው አፍሪካ የራሷን ችግር በራሷ ለመፍታት የጀመረችውን ትግል የሚያጠናክር ውሳኔ እንጠብቃለን-ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የህብረቱ ጉባኤ አፍሪካ የራሷን ችግር በራሷ ለመፍታት የጀመረችውን ትግል የሚያጠናክር ውሳኔ እንደሚያሳልፍ እንጠብቃለን ሲሉ ምሁራን አመለከቱ።   በተለያዩ አካባቢዎች በ2ኛ ደረጀና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በታሪክ መምህርና…