Fana: At a Speed of Life!

ገረገራ፣ ፍላቂት እና አቃት ከተሞች ተቋርጦባቸው የቆየውን የኤሌክትሪክ ኃይል ዳግም አገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙት ገረገራ ፣ ፍላቂት እና አቃት ከተሞች ለአምስት ወራት ያህል ተቋርጦባቸው የቆየውን የኤሌክትሪክ ኃይል መልሰው እንዲያገኙ ተደርጓል። ወራሪው የትግራይ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ከተሞች ያደረሰው የኤሌክትሪክ…

የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተገነባው የአብርሆት ቤተ-መፃህፍት ነገ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ 4 ኪሎ በዘመናዊ መልኩ የተገነባው ቤተ መፃህፍት የማንበብ ባህልን ለማዳበር ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተመላክቷል።…

በራያ ቆቦ ሮቢት 2ኛ ደረጃ እና መሰናዶ ትምህርት ቤት 19 የተናጠልና የጅምላ መቃብሮች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ራያ ቆቦ ወረዳ በሚገኘው የሮቢት 2ኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት 19 የተናጠልና የጅምላ መቃብሮች ተገኙ። በወረዳው 129 ትምህርት ቤቶች ዘረፋና ውድመት እንደደረሰባቸው የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።…

የተጎዱ ቅርሶችን ወደ ነበሩበት በመመለስ የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት ይገባል – የቱሪዘም እና የቅርስ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የተጎዱ ቅርሶችን ወደ ነበሩበት በፍጥነት በመመለስ የቱሪዝም ዘርፉን ማነቃቃት እንደሚገባ የቱሪዘም እና የቅርስ ባለሙያዎች ተናገሩ።   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስለጣን ከፍተኛ የቅርስ…

በሆሳዕና በእሳት አደጋ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሳዕና ከተማ ትናንት ሌሊት በተከሰተ የእሳት አደጋ ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት መውደሙን ፖሊስ አስታወቀ።   በከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኘነት ማስተባበሪያ ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ካሳ…

ሸኔ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በንጹሃን ላይ ጥቃት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ሸኔ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ጉንዶ መስቀል ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት መፈጸሙን የዞኑ አስተዳድርና ፀጥታ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።   የጽህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ አብርሃም ብርሀኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

ዳያስፖራው የኢንተርኔት ግንኙነት በሌለበት ቦታ የዲጂታል ትምህርት መስጠት የሚያስችል ቴክኖሎጂ ለሙከራ ይዘው መጡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ40 ዓመት በላይ አሜሪካን ሀገር የኖሩት አቶ ሚደቅሳ በየነ የኢንተርኔት ግንኙነት በሌለበት ቦታ የዲጂታል ትምህርት መስጠት የሚያስችል መሳሪያ ለሙከራ ለሀገራቸው ይዘው መጥዋል።   የጠቅላይ ሚኒስትሩን ወደ ሀገር ቤት መመለስ…

ሩሲያ 12 ስኬታማ የኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን የዚርኮን ኃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች በተከታታይ ለ12 ጊዜ በማስወንጨፍ ሀገራቸው ስኬታማ ሙከራ ማድረጓን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ከሀገሪቷ እንዲሁም ከሣይንሥ እና ትምህርት ምክር ቤቶች ጋር በጥምረት ባደረጉት…

 የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በተላለፉ ከ130 ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በተላለፉ ከ130 ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡   ቢሮው የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ህግን በአግባቡ በመቆጣጠር…