Fana: At a Speed of Life!

በሪፎርሙ የዴሞክራሲ ስርዓት ለመገንባት በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል- አቶ ዛዲግ አብርሃ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሪፎርሙ የዴሞክራሲ ስርዓት ለመገንባት በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሚኒስትር አቶ ዛዲግ አብርሃ ተናገሩ። ሚኒስትሩ ከፋና ቴሌቪዥን “ዴሞክራታይዜሽን እና ህብረ…

ወደ አገር ቤት ለገቡ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ይፋዊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሃ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ አገር ቤት ለገቡ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ይፋዊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሃ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ተከናወነ፡፡ በመርሃ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን…

የቀበሌ ንብረቶችን ቤታቸው ውስጥ በመደበቅ ከዘራፊው ቡድን የታደጉት ግለሰብ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልዲያ ከተማ አንድ ግለሰብ የቀበሌያቸውን ንብረት በመደበቅ ከአሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት ቡድን ዘረፋ እና ውድመት ታድገዋል፡፡   ወራሪው እና ዘራፊው አሸባሪው የህወሃት ቡድን በአማራ እና አፋር ክልሎች በወረራ በቆየባቸው…

ምክር ቤቱ የአገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገራዊ የምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አጽድቋል፡፡   ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 2ኛ ልዩ ስብሰባ ነው የኮሚሽኑን ማቋቋሚያ አዋጅ 1265/2014 በ13 ተቃውሞ፣በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ…

የሶማሌ ክልል ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ክልሉ ከዚህ ቀደም በርካታ ድጋፎችን ያደረገ ሲሆን፥ በዚህኛው ዙር ድጋፉም 11 ሺህ ሽርጦች፣ 500 ካርቶን ቴምር እና…

ኬሊያን ምባፔ በጥር ዝዉዉር መስኮት ፒ ኤስ ጅን እንደማይለቅ አስታወቀ

አዲስ አበባ ታህሳስ 20፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) ፈረንሳዊዉ ኮከብ ኬሊያን ምባፔ በጥር ዝዉዉር መስኮት ፒ ኤስ ጅን እንደማይለቅ እና ከክለቡ ጋር ተጨማሪ ዋንጫዎችን ማንሳት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ ተጫዋቹ በጥር የዝውውር መስኮት ሪያል ማድሪድን ይቀላቀላል በሚል የሚወጡ መረጃዎችን አስመልክቶ በሰጠዉ…

የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ህወሓት ያወደማቸውን 10 የህክምና ተቋማት ግብዓቶች መልሶ ለማቋቋም ሙሉ ኃላፊነት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ጥበቃ ሚንስቴር ባደረገው ጥሪ መሰረት በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በህወሓት የሽብር ቡድን ከወደሙት የህክምና ተቋማት ውስጥ 10 ጤና ጣቢያዎች መልሶ ለማቋቋም ኃላፊነት በመውሰድ ስራ መጀመሩን የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት በአሶሳ ከተማ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል፡፡   በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት ፕሬዚዳንት ጄኔራል አህመድ አልዑምዳ የተመራ የከፍተኛ…

ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎች የሚያገኝበት ማዕከል ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎችን የሚያገኝበት አዲስ የዳያስፖራ ማዕከል ወደ ስራ ገባ።   ማዕከሉን ወደ ስራ የማስገባት ስነስርዓት የተካሄደ ሲሆን በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ…