Fana: At a Speed of Life!

ለስድስት ወራት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የተፈፃሚነት ጊዜ እንዲያጥር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5/2014 ቀሪ የሚሆንበትን ጊዜ በሚመለከት በቀረበው የውሳኔ…

በቦረና ድርቅ ያስከተለውን ክፉ ጊዜ በቀደመው ‘ቡሳ ጎኖፋ’ የመረዳዳት ባሕላችን ልናልፈው ይገባል ሲሉ የአገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና ዞን ሕዝብ በድርቅ ምክንያት የመጣውን ክፉ ጊዜ በቀደመ 'ቡሳ ጎኖፋ' ባሕሉ መሰረት ተረዳድቶና ተደጋግፎ እንዲያልፈው የአካባቢው የአገር ሽማግሌዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአገር ሽማግሌዎቹ የቦረና ሕዝብ 'ቡሳ ጎኖፋ' በሚሰኝ የመረዳዳትና የመደጋገፍ…

የአፋሩ ጀብደኛ “መሀመድ አሊ”

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መሀመድ አሊ ጠላት መሣሪያ በሚያሽከረክሩት ሃርድ ቶፕ ላንድ ክሩዘር መኪናቸው ላይ እየተኮሰ አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ታጣቂዎችን ደምስሰው የቆሰሉ 12 የአፋር ልዩ ኃይሎችን በሚያስደንቅ ጀብድ ሆስፒታል ያደረሱ የ62 ዓመት ጎልማሳ ሾፌር ናቸው።…

ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የሚደረግ ውይይት በሚመራበት መመሪያ ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር እየመከረ ነው፡፡ የውይይት መመሪያ ሰነዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች እርስ በእርስ የሚያደርጉት ውይይት እንዴት መካሄድ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽንን አሰራሮች ማሻሻል ያለመ ጉብኝት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ያለበትን ወቅታዊ ሁኔታ ለመረዳትና አሰራሮችን ለማሻሻል ያለመ ጉብኝት ተካሄደ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን…

ጉዳት የደረሰባቸው የሰሜን ሸዋና የደቡብ ወሎ አካባቢዎችን መልሶ በማቋቋም አበረታች ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ጉዳት የደረሰባቸው የሰሜን ሸዋና ደቡብ ወሎ አካባቢዎችን መልሶ በማቋቋም አበረታች ስራዎች እየተሰሩ ስለመሆኑ ጠቁሟል። በአምባሳደር ዶክተር የሺመብራት…

ኢትዮጵያውያን በአንድነት ሆነው የጀመሩትን ዲፕሎማሲያዊ ትግል ማጠናከር አለባቸው – የአሜሪካ ሴናተሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አሜሪካውያን የዜጎች ምክር ቤት ከናቫዳ ግዛት የምክር ቤት አባል (ስናተር) ካትሪን ማሳቶ እና የኮሎራዶ ግዛት የምክር ቤት አባል ጀይሰን ክሮው ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። ሴናተር ካትሪን ማሳቶ በውይይታቸው ፥ የኢትዮጵያን ጉዳይ…

የግብርና ዘርፍ የወጪ ንግድ አፈፃፀም የእቅዱን 109 በመቶ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 6 ወራት ከግብርናው ዘርፍ የውጨ ንግድ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱን የግብርና ሚኒስተር አስታወቀ:: ይህም አፈፃፀም የዕቅዱ 109 በመቶ መሆኑን ነው ያመለከተው። ይህ ከባለፈው አመት የ6 ወር አፈፃፀም ጋር…

በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልሎች የተከሰተውን ድርቅ ለመከላከል የተቀናጀ ጥረት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ እና ኦሮሚያ ክልሎች የተከሰተው ድቅር የከፋ ጉዳት ሳያደርስ ለመከላከል የተቀናጀ ጥረት እንደሚያስፈልግ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና…

በአማራ ክልል በሽብርተኛው ቡድን የወደሙ ከተሞችን መልሶ ለመገንባት ስለሚቻልበት መንገድ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በወራሪው ቡድን የወደሙ ከተሞችን መልሶ መገንባት ስለሚቻልበት መንገድ የሚወያይ የምክክር መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ ላይም የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒና ሌሎች…