በሪፎርሙ የዴሞክራሲ ስርዓት ለመገንባት በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል- አቶ ዛዲግ አብርሃ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሪፎርሙ የዴሞክራሲ ስርዓት ለመገንባት በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሚኒስትር አቶ ዛዲግ አብርሃ ተናገሩ።
ሚኒስትሩ ከፋና ቴሌቪዥን “ዴሞክራታይዜሽን እና ህብረ…