ስፓርት ኬሊያን ምባፔ በጥር ዝዉዉር መስኮት ፒ ኤስ ጅን እንደማይለቅ አስታወቀ Meseret Awoke Dec 29, 2021 0 አዲስ አበባ ታህሳስ 20፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) ፈረንሳዊዉ ኮከብ ኬሊያን ምባፔ በጥር ዝዉዉር መስኮት ፒ ኤስ ጅን እንደማይለቅ እና ከክለቡ ጋር ተጨማሪ ዋንጫዎችን ማንሳት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ ተጫዋቹ በጥር የዝውውር መስኮት ሪያል ማድሪድን ይቀላቀላል በሚል የሚወጡ መረጃዎችን አስመልክቶ በሰጠዉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ህወሓት ያወደማቸውን 10 የህክምና ተቋማት ግብዓቶች መልሶ ለማቋቋም ሙሉ ኃላፊነት ተረከበ ዮሐንስ ደርበው Dec 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ጥበቃ ሚንስቴር ባደረገው ጥሪ መሰረት በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በህወሓት የሽብር ቡድን ከወደሙት የህክምና ተቋማት ውስጥ 10 ጤና ጣቢያዎች መልሶ ለማቋቋም ኃላፊነት በመውሰድ ስራ መጀመሩን የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Dec 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት በአሶሳ ከተማ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት ፕሬዚዳንት ጄኔራል አህመድ አልዑምዳ የተመራ የከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎች የሚያገኝበት ማዕከል ወደ ስራ ገባ Melaku Gedif Dec 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎችን የሚያገኝበት አዲስ የዳያስፖራ ማዕከል ወደ ስራ ገባ። ማዕከሉን ወደ ስራ የማስገባት ስነስርዓት የተካሄደ ሲሆን በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በዚህ ወቅት ከሁሉም ቅድሚያ የምንሰጠው በሃገራዊ ጉዳይ በጋራ መቆም ነው- የጋምቤላ ህዝብ ነፃነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ Melaku Gedif Dec 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር የውስጥ ጉዳዮች የማንስማማባቸው ጉዳዮች ቢኖሩንም በዚህ ወቅት ከሁሉም ቅድሚያ የምንሰጠው በሃገራዊ ጉዳይ በጋራ መቆም ነው ሲል የጋምቤላ ህዝብ ነፃነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ገለጸ፡፡ ንቅናቄው ከዚህ ቀደም የህወሃት ሽብር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓውን ቅኝ ገዢን ያሸነፈች ኢትዮጵያ ከውስጧ በተነሳ አሸባሪ አትፈርስም Alemayehu Geremew Dec 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 1896 ጣሊያንን አድዋ ላይ በተካሄደው ጦርነት ያሸነፈች እና በአውሮፓ ኃይሎች ቅኝ ያልተገዛች ሀገር በመሆኗ በሀገሪቷ ውስጥ በተፈጠረ ግጭት ትፈርሳለች ብሎ ማሰብ ታሪኳን ወደ ኋላ ሄዶ ካለማየት የመጣ መሆኑን ቤንጃሚን ኡጁማዱ…
የዜና ቪዲዮዎች በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች እና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያቸው Amare Asrat Dec 29, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=zMozAWhlscA
የዜና ቪዲዮዎች በቃ ሊባል የሚገባው የአሸባሪው ህወሓት የጥፋት ጉዞ Amare Asrat Dec 29, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=F7q7VVn-EOg
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የሚገኙ ሁሉም የመንግሥት ተቋማት መደበኛ አገልግሎት መስጠት ጀመሩ ዮሐንስ ደርበው Dec 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት የፈጸመውን ወረራ ተከትሎ የቀረበውን የህልውና ትግል ጥሪ ለመደገፍ መደበኛ አገልግሎት አቋርጠው የነበሩ ሁሉም የመንግሥት ተቋማት መደበኛ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።…