Fana: At a Speed of Life!

ኬሊያን ምባፔ በጥር ዝዉዉር መስኮት ፒ ኤስ ጅን እንደማይለቅ አስታወቀ

አዲስ አበባ ታህሳስ 20፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) ፈረንሳዊዉ ኮከብ ኬሊያን ምባፔ በጥር ዝዉዉር መስኮት ፒ ኤስ ጅን እንደማይለቅ እና ከክለቡ ጋር ተጨማሪ ዋንጫዎችን ማንሳት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ ተጫዋቹ በጥር የዝውውር መስኮት ሪያል ማድሪድን ይቀላቀላል በሚል የሚወጡ መረጃዎችን አስመልክቶ በሰጠዉ…

የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ህወሓት ያወደማቸውን 10 የህክምና ተቋማት ግብዓቶች መልሶ ለማቋቋም ሙሉ ኃላፊነት ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ጥበቃ ሚንስቴር ባደረገው ጥሪ መሰረት በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በህወሓት የሽብር ቡድን ከወደሙት የህክምና ተቋማት ውስጥ 10 ጤና ጣቢያዎች መልሶ ለማቋቋም ኃላፊነት በመውሰድ ስራ መጀመሩን የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት የጋራ የድንበር ልማት ትብብር ውይይት በአሶሳ ከተማ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል፡፡   በሱዳን የብሉ ናይል ግዛት ፕሬዚዳንት ጄኔራል አህመድ አልዑምዳ የተመራ የከፍተኛ…

ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎች የሚያገኝበት ማዕከል ወደ ስራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው የተለያዩ መረጃዎችን የሚያገኝበት አዲስ የዳያስፖራ ማዕከል ወደ ስራ ገባ።   ማዕከሉን ወደ ስራ የማስገባት ስነስርዓት የተካሄደ ሲሆን በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ…

በዚህ ወቅት ከሁሉም ቅድሚያ የምንሰጠው በሃገራዊ ጉዳይ በጋራ መቆም ነው- የጋምቤላ ህዝብ ነፃነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር የውስጥ ጉዳዮች የማንስማማባቸው ጉዳዮች ቢኖሩንም በዚህ ወቅት ከሁሉም ቅድሚያ የምንሰጠው በሃገራዊ ጉዳይ በጋራ መቆም ነው ሲል የጋምቤላ ህዝብ ነፃነት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ገለጸ፡፡   ንቅናቄው ከዚህ ቀደም የህወሃት ሽብር…

የአውሮፓውን ቅኝ ገዢን ያሸነፈች ኢትዮጵያ ከውስጧ በተነሳ አሸባሪ አትፈርስም

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 1896 ጣሊያንን አድዋ ላይ በተካሄደው ጦርነት ያሸነፈች እና በአውሮፓ ኃይሎች ቅኝ ያልተገዛች ሀገር በመሆኗ በሀገሪቷ ውስጥ በተፈጠረ ግጭት ትፈርሳለች ብሎ ማሰብ ታሪኳን ወደ ኋላ ሄዶ ካለማየት የመጣ መሆኑን ቤንጃሚን ኡጁማዱ…

በአማራ ክልል የሚገኙ ሁሉም የመንግሥት ተቋማት መደበኛ አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት የፈጸመውን ወረራ ተከትሎ የቀረበውን የህልውና ትግል ጥሪ ለመደገፍ መደበኛ አገልግሎት አቋርጠው የነበሩ ሁሉም የመንግሥት ተቋማት መደበኛ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የአማራ ክልል መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።…