Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ ግንባሮች የመከላከያ ሰራዊትን ላበረታቱ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ግንባሮች የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ላበረታቱ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አገኝሁ ተሻገር ምስጋና አቀረቡ። አፈጉባኤው በማይጠብሪ ግንባር በመገኘት አሸባሪውን የህወሃት ቡድን አይቀጡ ቅጣት የቀጡትን የሀገር…

በጋሞ ዞን የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን ዓመታዊውን የኤሊ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግስ አክብረው ወደ ገረሴ ወረዳ በመመለስ ላይ የነበሩ አንጋሾችን ያሳፈረ ኤፍ ኤስ አር የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ተገልብጦ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ። አደጋው…

ሐሰተኞች ከኢትዮጵያ ውጡ ሲሉ እውነቱን የሚያውቁት ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ነው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሪታሪያት ቢልለኔ ስዩም የ”ታላቁን ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ላሉ ዳያስፖራዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላለፉ። በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ዓለም…

ባለፉት 24 ሰአታት 5 ሺህ 185ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ13 ሺህ 280 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሺህ 185 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ ከዚህ ባለፈም 232 ሰዎች በጽኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ ሲሆኑ÷ የሰባት ሰዎች ሕይወት…

በባህርዳር ከተማ የተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ውድመት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ ፋሲሎ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 15 ልዩ ቦታው መስቀል አደባባይ አካባቢ ዛሬ ምሽት በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ውድመት አድርሷል። ከምሽቱ 2:30 በደረሰው የእሳት አደጋ የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት…

የጫካ ፈረሶች ቁጥራቸው እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውና በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጉርሱም ወረዳ በቁንዱዶ ተራራ ውስጥ የሚገኙት የጫካ ፈረሶች ዝርያቸው እንዳይጠፋ እየተሰራ ባለው ስራ ውጤት እየተገኘ መሆኑ ተገለፀ። ከአንድ ምዕተ አመት በላይ እድሜ እንዳላቸው…

በኢኮኖሚና ፖለቲካል ዲፕሎማሲ ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ አፈፃፀም መታየቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በኢኮኖሚና ፖለቲካል ዲፕሎማሲ ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ አፈፃፀም መታየቱን ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሯ ይህን የተናገሩት የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር በመንግስት ተቋማት የ100 ቀን ዕቅድ…

የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም ተጠናቋል -የድሬዳዋ ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን የድሬ ዳዋ ፖሊስ ገለፀ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል በአለ ንግስ በዛሬው እለት…