የሀገር ውስጥ ዜና ሶስተኛ ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ምልምሎች ለስልጠና ወደ ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ ገቡ Meseret Awoke Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስተኛ ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም ለመሰልጠን ወደ ዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ ለገቡ በጎ ፈቃደኛ ሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም ተካሂዷል። ፕሮግራሙ በሃይማኖት አባቶች እና በአገር ሽማግሌዎች ምርቃት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሱዳን የብሉናይል ግዛት ከፍተኛ አመራሮች ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ገቡ Melaku Gedif Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ሪፐብሊክ የብሉናይል ግዛት ከፍተኛ አመራሮች ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ገብተዋል። የግዛቱ ከፍተኛ አመራሮች ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሲገቡ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮምቦልቻ፣ መካነ ሰላምና ባቲን ጨምሮ የባንኩ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመሩ Feven Bishaw Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደሴ ዲስትሪክት ሥር የሚገኙ አብዛኞቹ ቅርንጫፎች በአሸባሪው የህወኃት የሽብር ቡድን ዝርፊያና ውድመት የተፈጸመባቸው የባንኩ ቅርንጫፎች ወደ ሥራ እንዲገቡ ተደረገ፡፡ በዚህም ኮምቦልቻ፣ ባቲ፣ መቅደላ፣ መካነ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለእርዳታ ጭነቶች የ20 በመቶ ቅናሽ አደረገ Melaku Gedif Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለእርዳታ ጭነቶች የ20 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አየር መንገዱ ከሚበርባቸው መዳረሻዎች ወደ አዲስ አበባ በሚጫኑ የእርዳታ ጭነቶች ላይ አሁን እየተሰራበት…
ጤና የሰሞኑ ጉንፋን ጉዳይ! Mekoya Hailemariam Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን ወረርሽ በሚመስል መልኩ በርካቶች በዚህ ህመም ተይዘዋል። የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልም ለዚህ የሰሞኑ ጉንፋን ጠቃሚ መረጃን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ይዞ ወጥቷል። የሰሞኑ ጉንፋን ለየት የሚያረገው ግን ከፍተኛ ትኩሳት እና ጠንከር ያለ ሳል…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳያስፖራዎች ወደ አገራቸው ሲመጡ የሥራ ፈጠራ ልማትን እንዲያግዙ ጥሪ ቀረበ Melaku Gedif Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ሲመጡ የሥራ ፈጠራ ልማትን እንዲያግዙ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ሚኒስትሯ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት አንድ ሚሊየን ለሚሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቱርክ የኢትዮጵያውያን አንድነት እና ትብብር ማህበር ለተፈናቃዮች 28 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረገ Melaku Gedif Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያውያን አንድነት እና ትብብር ማህበር ከመንግስት የተደረገውን የድጋፍ ጥሪ በመቀበል በጦርነት ለተፈናቀሉ እና ለተቋማት መልሶ ግንባታ የሚውል 28 ሺህ ዶላር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የማህበሩ አባላት ወደ ሀገር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት እና ተፈናቃዮች ከ67 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ Melaku Gedif Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለጀግናው የአገር መከላከያ ሰራዊት እና በአሸባሪው ህወሓት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ከ67 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል ። በዚህ መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ ስራ ኢንተርፕራይዝና…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብለው እየገቡ ላሉ ዳያስፖራዎች ፈጣን አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ጉምሩክ ኮሚሽን Melaku Gedif Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ላሉ ዳያስፖራዎች ፈጣን አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤጀንሲው በመረጃ ደህንነት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ ጋር ተፈራረመ Feven Bishaw Dec 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የዘመናዊ ግብይት ስርዓትን ለማሳለጥ በሚያግዙ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና በመረጃ ደህንነት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ከኢትዮጵያ ምርት ገበያ ጋር ተፈራርሟል፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት…