ሐሰተኞች ከኢትዮጵያ ውጡ ሲሉ እውነቱን የሚያውቁት ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ነው – ቢልለኔ ስዩም
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሪታሪያት ቢልለኔ ስዩም የ”ታላቁን ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ላሉ ዳያስፖራዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላለፉ።
በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ዓለም…