Fana: At a Speed of Life!

ሐሰተኞች ከኢትዮጵያ ውጡ ሲሉ እውነቱን የሚያውቁት ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ነው – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሪታሪያት ቢልለኔ ስዩም የ”ታላቁን ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ እየጎረፉ ላሉ ዳያስፖራዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላለፉ። በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ዓለም…

ባለፉት 24 ሰአታት 5 ሺህ 185ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ13 ሺህ 280 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሺህ 185 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ ከዚህ ባለፈም 232 ሰዎች በጽኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ ሲሆኑ÷ የሰባት ሰዎች ሕይወት…

በባህርዳር ከተማ የተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ውድመት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ ፋሲሎ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 15 ልዩ ቦታው መስቀል አደባባይ አካባቢ ዛሬ ምሽት በደረሰ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ውድመት አድርሷል። ከምሽቱ 2:30 በደረሰው የእሳት አደጋ የመኖሪያ ቤቶች ላይ ጉዳት…

የጫካ ፈረሶች ቁጥራቸው እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸውና በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጉርሱም ወረዳ በቁንዱዶ ተራራ ውስጥ የሚገኙት የጫካ ፈረሶች ዝርያቸው እንዳይጠፋ እየተሰራ ባለው ስራ ውጤት እየተገኘ መሆኑ ተገለፀ። ከአንድ ምዕተ አመት በላይ እድሜ እንዳላቸው…

በኢኮኖሚና ፖለቲካል ዲፕሎማሲ ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ አፈፃፀም መታየቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በኢኮኖሚና ፖለቲካል ዲፕሎማሲ ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ አፈፃፀም መታየቱን ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሯ ይህን የተናገሩት የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር በመንግስት ተቋማት የ100 ቀን ዕቅድ…

የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም ተጠናቋል -የድሬዳዋ ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቁልቢ ገብርኤል በዓለ ንግስ በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን የድሬ ዳዋ ፖሊስ ገለፀ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል በአለ ንግስ በዛሬው እለት…

አየር መንገዱ ወደ አገር ቤት እየገቡ ለሚገኙ ዳያስፖራዎች ልዩ አቀባበልና መስተንግዶ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ አገር ቤት እንግባ ጥሪን ተቀብለው እየገቡ ለሚገኙ ዳያስፖራዎች ልዩ አቀባበልና መስተንግዶ እያደረገ መሆኑን ገለጸ። ኢትዮጵያ የገጠማትን ወቅታዊ ፈተና በአሸናፊነት እንድትወጣ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወርቅ ማዕድን ምርት በተገቢው ልክ ለገበያ እየቀረበ አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን የወርቅ ማዕድን ምርት ለሃገር አስተዋፅኦ በሚያበረክት መልኩ ለገበያ እየቀረበ አለመሆኑ ተገለፀ፡፡ የክልሉ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው፥…

የሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት እንዲቆም አሜሪካ ህወሃትን ከመደገፍ ልትወጣ ይገባል – ብሮንዋይን ብሩተንና ፕሮፌሰር አን ፊትዝ-ጀራልድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአትላንቲክ ምክር ቤቱ የአፍሪካ ማዕከል ባልደረባ የሆኑት ብሮንዋይን ብሩተን እና የባልሲሊዓለማቀፋዊ ጉዳዮች ትምህርት ቤት ሊቀ-መንበር እንዲሁም የዓለም አቀፍ ደኅንነት ፕሮፌሰር አን ፊትዝ-ጀራልድ ፎሬይን ፖሊሲ መፅሄት ላይ ባወጡት ፅሑፍ፥ ምንም…