Fana: At a Speed of Life!

የተበላሸና የጠፋ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ለመቀየር እየገጠመን ባለው እንግልት ተማረናል-የተሽከርካሪ ባለንብረቶች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተበላሸና የጠፋ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ለመቀየር እየገጠመን ያለው እንግልት አማሮናል ሲሉ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች ቅሬታ አቀረቡ።   ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአገልግሎት መስጫ አካባቢዎች ቅኝት ባደረገበት ወቅት ተገልጋዮች…

ዩኒቨርሲቲዎች የዳያስፖራውን ወደ ሀገር ቤት መምጣት ለመልካም አጋጣሚ ሊጠቀሙበት ይገባል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ዩኒቨርሲቲዎች የዲያስፖራውን ወደ ሀገር ቤት መምጣት ለመልካም አጋጣሚ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ምሁራን አመላከቱ፡፡   ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ምሁራኑ፥ ዳያስፖራዎች ለመጪው ገና በዓል ወደ ሀገር ቤት መግባታቸው…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ፋርማጆ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮብሌን ከሥራ አገዱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሀመድ ፋርማጆ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞሀመድ ሁሴን ሮብሌ የህዝብ መሬት ለግል ጥቅም አውለዋል በሚል ክሥ እና በምርጫ ወቅት ባሳዩት ደካማ አፈጻጸም ከሥራ አግደዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የተቀሩት ካቢኔዎቻቸው የተለመደ ሥራቸውን…

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ፋግታ ለኮማ ወረዳ በአሸዋ ቀበሌ በደረሰው የትራፊክ አደጋ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ በ3 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል። አደጋው ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከቲሊሊ ወደ ባህር ዳር ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ…

የበይነ መረብ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎትን ለማሻሸል ከኢንተርኔት ካፌዎች ጋር ለመስራት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበይነ መረብ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ሂደቱን ተደራሽነት፣ ፍጥነትና የተገልጋዩን የግልጋሎት ቅልጥፍና ለማሻሻል በኢንተርኔት ካፌ የንግድ ስራ መደብ ተሰማርተው ከሚሰሩ የንግድ ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ዝግጅት ማድረጉን…

በፈረንጆች 2022 የዓለም ኢኮኖሚ 100 ትሪሊየን ዶላር እንደሚያልፍ ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም ኢኮኖሚ በፈረንጆች 2022 ለመጀመሪያ ጊዜ 100 ትሪሊየን የአሜሪካ ዶላርን እንደሚያልፍ በብሪታንያ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ጥናት ማዕከል ያወጣው ጥናት አመለከተ፡፡ በማዕከሉ ጥናት ውጤቱ ላይ የተቀመጠው የዓለም ኢኮኖሚ…

በዩኔስኮ ከተመዘገበ 4 ዓመታትን ያስቆጠረው የማጃንግ የተፈጥሮ ደን እንክብካቤ ሊደረግለት ይገባል- የጋምቤላ ክልል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥብቅ የተፈጥሮ ደንነት ዩኔስኮ የመዘገበው የማጃንግ የተፈጥሮ ደን በአካባቢው ማህበረሰብና በባለድርሻ አካላት እንክብካቤ ሊደረግለት እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴንኩዌይ ጆክ ተናገሩ፡፡ የተፈጥሮ…

አሸባሪው ህወሃት በሴቶችና ህጻናት ላይ ያደረሰውን የስነ ልቦና ጉዳት ለማከም እየተሰራ ነው – የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 18፣2013 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ህወሃት በሴቶችና ህጻናት ላይ ያደረሰውን የስነ ልቦና ጉዳት ለማከም እየተሰራ መሆኑን በሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሙና አህመድ ተናገሩ። ሚኒስትር ዴኤታዋ ከፋና ብርድካስቲንግ…

ወደ ሀገር ቤት የሚጓዙ የዳያስፖራ አባላትን የሚያስተናግድ ድረገፅ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ መሰረት ወደ የኢትዮጵያ የሚጓዙ የዳያስፖራ አባላትን የሚያስተናግድ ድረገፅ ይፋ መሆኑን የዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ አንድ ሚሊየን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ወደ ሀገር ቤት…

በጦርነትና በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መልሶ ማቋቋም የ5 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነትና በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የአምስት ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ በገንዘብ ሚኒስቴር የሚመራው የመልሶ ማቋቋም ሴክሬታሪያት ስራ…