የተበላሸና የጠፋ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ለመቀየር እየገጠመን ባለው እንግልት ተማረናል-የተሽከርካሪ ባለንብረቶች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተበላሸና የጠፋ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ለመቀየር እየገጠመን ያለው እንግልት አማሮናል ሲሉ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች ቅሬታ አቀረቡ።
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአገልግሎት መስጫ አካባቢዎች ቅኝት ባደረገበት ወቅት ተገልጋዮች…