Fana: At a Speed of Life!

ግብርናችንን ማዘመን የምግብ ዋስትናችንን ማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን ሀገራዊ ብልጽግናችንን ማረጋገጥ ነው – አቶ ዑስማን ሱሩር

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በደቡብ ክልል የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ስራን በማዘመን የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተመለከተ። ክልል አቀፍ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት የንቅናቄ መድረክ በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው ። በደቡብ…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመሠረታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት እንዲኖር ያደርጋል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመሠረታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት እንዲኖር ያደርጋል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፥ በሕገ መንግሥቱ መሠረት የኢትዮጵያ አገራዊ…

ዳያስፖራው ማኅበረሰብ ለሀገሩ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያዊያን በሀገራቸው ዲኘሎማሲ ሠላምና ልማት ላይ የሚኖራቸው ሚና እና በጎንደር ከተማ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው፡፡ አውደ ጥናቱ በጎንደር ዩንቨርስቲና…

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ በአዳማ ከተማ ተጀመረ። በግምገማው ላይ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና የኦሮሚያ ብልጽግና…

በጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ጥቃት ማድረሳቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ድንበር አቋርጠው በመግባት ጥቃት ማድረሳቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቡላ ኡቦንግ በሰጡት መግለጫ÷ በጋምቤላ ክልል በአሁኑ…

ቻይና ከኢትዮጵያ የምታስገባው የቡና ምርት መጠን በ196 በመቶ አደገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ የምታስገባው የቡና ምርት መጠን በ196 በመቶ አደገ። በትናንትናው እለት በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ የተሳተፉበት ሰሚናር ተካሂዷል። ሰሚናሩ በዋናነት ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት የተካሄደው…

ኢትዮጵያ ላይ የተጠነሰሰው ሴራ ከውስጥም ከውጭም ሀገሪቱን የማፍረስ ግብ ነበረው – የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው የህወሃት ቡድን በተካሄደው ወረራ ከውስጥም ከውጭም ኢትዮጵያን የማፍረስረስ ግብ ያለውና ሚዲያዎችን በመጠቀም ጭምር ከባድ ሴራ የተጠነሰሰበት እንደነበር ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የማህበራዊ ሳይንስ…

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ የማሰራጨት ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች የተደረገውን ድጋፍ ወደ ህብረተሰቡ የማሰራጨት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ በርካታ አርብቶ አደሮች ድጋፍ ይሻሉ ነው የተባለው፡፡ የተለያዩ ክልሎች…