Fana: At a Speed of Life!

የተከፈተብንን የኢኮኖሚ ጦርነት በድል አድራጊነት ለመወጣት ዘመናዊ የግብርና ስርአት መዘርጋት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የተከፈተብንን የኢኮኖሚ ጦርነት በድል አድራጊነት ለመወጣት ዘመናዊ የግብርና ስርአት መዘርጋት እንደሚገባ ተመላከተ። በደቡብ ክልል ግብርና ቢሮ የገጠር መሬት አስተዳደር መረጃ ስርአት ግንባታ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በወላይታ ሶዶ…

የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአስከፊ ሁኔታ እየተሰፋፋ ስለመጣ ሁሉም ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከል ዙሪያ ከጤና ማህበራዊ ልማት ፣ ከባህልና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና አባላት እንዲሁም ከሌሎች የስራ ኃላፊዎች ጋር በቢሾፍቱ ከተማ ውይይት አድርጓል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በውይይቱ ላይ…

የአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ሁለተኛ ዙር ይፋዊ የህዝብ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ሁለተኛው ዙር ይፋዊ የህዝብ ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የተገኙ ግብዓቶች እንደአስፈላጊነታቸው በአዋጁ ውስጥ እንደሚካተቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ…

በወገልጤና ከተማ የሚገኘው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በሽብር ቡድኑ ህወሃት ሙሉ ለሙሉ ወድሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደላንታ ወረዳ ወገልጤና ከተማ የሚገኘው መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በሽብር ቡድኑ ህወሃት ሙሉ ለሙሉ መውደሙ ተገለጸ። በአካባቢው ለሚገኙ እስከ 600 ሺህ ለሚደርሱ ነዋሪዎች አገልግሎት የሚሰጠው ሆስፒታሉ በአሸባሪው እና ዘራፊው ቡድን…

በደሴ ከተማ በሚገኘው የሰይድ ያሲን የንግድ ማእከል እና ድርጅቶች በአሸባሪው ህወሃት መዘረፋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በደሴ ከተማ በሚገኘው የሰይድ ያሲን የንግድ ማእከል ውስጥ ይሰሩ የነበሩ 113 ድርጅቶች በአሸባሪው ቡድን መዘረፋቸው ተገለጸ። አሸባሪው ቡድን ከዘረፈው የሕዝብ ሀብት በተጨማሪ በህንጻው ውስጥ የነበረውን ሀብት በመሰባበር እና በተለያዩ…

ከአፋር እና ከአማራ ክልል ተቀጥቅጦ የወጣው የህወሃት የሽብር ቡድን የበቀል ርምጃ ለመውሰድ በአፋር አብአላን ንፁሀን ዜጎችን ገድሏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፋር እና ከአማራ ክልል ተቀጥቅጦ የወጣው የህወሃት የሽብር ቡድን የበቀል ርምጃ ለመውሰድ በአፋር አብአላ በከፈተው አዲስ ግንባር በኩል ንፁሀን ዜጎችን ገድሏል፡፡ ይህን ተከትሎ የክልሉ መንግስት መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫው አሸባሪው…

የአጼ ቴዎድሮስ ቁንዳላ በጎንደር ለሕዝብ እይታ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማን ቱሪዝም ለማነቃቃትና የቱሪስት ፍሰቱንም ለመጨመር የጥምቀትን በዓል ምክንያት በማድረግ ከ150 ዓመታት የእንግዚዝ ቆይታ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰው የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ ለህዝብ እይታ እንደሚቀርብ…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች የሐረማያ ሐይቅን አፀዱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት ባዘጋጀው የፅዳት ዘመቻ ላይ ተመራቂ ተማሪዎችን ጨምሮ የተለያዩ የከተማው ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡ ሐይቁን የመንከባከብ ስራ ጊዜን ጠብቆ ብቻ መሆን እንደሌለበት…

ሰባት የሽብር ቡድን አባላትን ገድለው ጀብድ የፈፀሙት የሸዋው አርሶ አደር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደር አዲስ ደስታ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት ወረዳ ራሳ ቀጠና የመዲና ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። በእውር ድንብር ወደ ሸዋ ዘው ብሎ በመግባት ሊገድልና ሊያፈናቅል የመጣውን የህወሃት ወራሪ ቡድን ባላቸው ጦር መሳሪያ…