አሸባሪው ህወሓት በደሴ ከተማ ጎልደን ጌት ሆቴል ላይ 40 ሚሊየን ብር የሚገመት ሃብት አውድሟል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው እና ወረሪው የህወሓት ቡድን በደሴ ከተማ በሚገኘው ጎልደን ጌት ሆቴል ላይ ግምታዊ ዋጋው 40 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሃብት ማውደሙ እና መዝረፉ ተገለጸ።
ቡድኑ በደሴ ከተማ በወረራ በቆየባቸው ጊዜያት ከዘረፈው ሃብት…