Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት በደሴ ከተማ ጎልደን ጌት ሆቴል ላይ 40 ሚሊየን ብር የሚገመት ሃብት አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው እና ወረሪው የህወሓት ቡድን በደሴ ከተማ በሚገኘው ጎልደን ጌት ሆቴል ላይ ግምታዊ ዋጋው 40 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሃብት ማውደሙ እና መዝረፉ ተገለጸ።   ቡድኑ በደሴ ከተማ በወረራ በቆየባቸው ጊዜያት ከዘረፈው ሃብት…

ዳያስፖራው በቆይታው ጥሩ ጊዜን እንደሚያሳልፍ እምነታችን ነው- የሶማሌ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የአለም ሀገራት ወደ ሀገር ቤት የሚመጡ ሀገር ወዳድ ዳያስፖራዎችን ለመቀበል እና ወደ ክልሉ የሚመጡትን ቆይታቸው የተሳካ እንዲሆን ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን የሶማሌ ክልል አስታወቀ። ይህን ታሪካዊ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት አስመልክቶ የሶማሌ…

መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ከጎናችሁ ነው” – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ለዋልያዎቹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በ33ኛው የካሜሩን የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ያዘጋጀው ይፋዊ የሽኝት መርሐ ግብር ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ እየተከናወነ…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓት ውስጥ 5 ሺህ 13 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ በ24 ሰዓት ውስጥ 5 ሺህ 13 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ባወጣው ዕለታዊ መረጃ በ24 ሰዓት ውስጥ 14 ሺህ 27 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሺህ 13 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን…

የፌደራል ፖሊስ የሎጀስቲክስ ዋና መምሪያን ህንፃ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የሎጀስቲክስ ዋና መምሪያን ህንፃ አስመረቀ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስተዳደር ልማት ዘርፍ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ነቢዩ ዳኜ፥ የተመረቀው የሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ህንፃ በፌደራል ፖሊስ ተቋም ውስጥ…