Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ የግዳጅ ሥራን በዜጎቿ ላይ የምትተገብር ሀገር ናት – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ዜጎቿን አስገድዳ የምታሠራ ሀገር መሆኗን በቻይና የዢን ጂያንግ አስተዳደር ቃል-አቀባይ ዡ ጒይ ዢያንግ ገለጹ፡፡ ዡ ጒይ ዢያንግ ቤጂንግ በሠጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ÷ አሜሪካ በታሪኳ ለበርካታ መቶ ዓመታት በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር፣ ዜጎች…

በጋሞ ዞን ደረማሎ ወረዳ የጮዬ ሶዴ ደሬዎች አዲስ ዓመታቸውን ዛሬ እያከበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን ደረማሎ ወረዳ የጮዬ ሶዴ ደሬዎች አዲስ ዓመታቸውን ዛሬ እያከበሩ ይገኛሉ። የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የከተማ እና ወረዳው አመራሮች ደረማሎ ወረዳ ዋጫ ደርሰዋል። የጮዬ ሶዴ ፋንጎ ከ7 ደሬዎች የሚመጡ የበዓል እድምተኞች…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ለአፋር ክልል 7 ሚሊየን ብር የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል 7 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ የክልሉ መንግስት ለአፋር ክልል ያደረገው ድጋፍ 5 ሚሊየን ብር የገንዘብ…

በመዲናዋ መንገድ ለሰው ከትራፊክ ፍሰት ነፃ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ መንገድ ለሰው ከትራፊክ ፍሰት ነፃ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና የእግር ጉዞ ፕሮግራም ተካሄደ፡፡ በመርኃ ግብሩ ጤናማ ማህበረሰብና ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ባህሉ ያደረገ ዜጋን መገንባት የሚያስችል ተግባራቶች እየተከናወኑ እንደሚገኙም…

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በሁለቱ ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የ13 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ምግብ፣ አልባሳትና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረጉ።   ቢሮው ካደረገው የ13 ነጥብ 5…

ሩሲያ በኢትዮጵያ የሚደረገውን የመልሶ ማቋቋም ተግባር እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በኢትዮጵያ በጦርነቱ ምክንያት የደረሰውን ጉዳትና ውድመት መልሶ ለማቋቋም የሚከናወኑ ተግባራትን ትደግፋለች ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኤቭጌኒ ቴሬክሂን ተናገሩ።   ድጋፍ ለማድርግ ይረዳ ዘንድም በጦርነቱ ምክንያት…

ኢትዮጵያን ካለችበት ችግር ለማውጣት ወጣቶች ትልቅ ሚና እንዳላቸው አሳይተዋል-አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ካለችበት ችግር ለማውጣት ወጣቶች ትልቅ ሚና እንዳላቸው አሳይተዋል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታየ ደንደአ ገለጹ፡፡   ሶስተኛው ዙር የሰላም ሚኒስቴር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ስልጠና…

ሊቀ ጳጳስና የፀረ አፓርታይድ ታጋዩ ዴዝሞንድ ቱቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካ ሊቀ ጳጳስና የፀረ አፓርታይድ ታጋዩ ዴዝሞንድ ቱቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡   ሊቀ ጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት፡፡   ዴዝሞንድ ቱቱ በደቡብ…

የጎንደር ከተማና አካባቢውን ሰላም አስተማማኝ ማድረግ የክልሉና የሀገርን ሰላም የማስጠበቅ መሰረት ነው -አቶ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማና አካባቢውን ሰላም አስተማማኝ ማድረግ የክልሉና የሀገርን ሰላም የማስጠበቅ መሰረት ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ፡፡   የህልውና ዘመቻውን መሰረት አድርጎ የጎንደር ሰላምና የእድገት…

ዶ/ር ጥላሁን ጎሹና አጋሮቻቸው 4 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የህክምና ግብዓቶችን ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖሩት ዶክተር ጥላሁን ጎሹ እና አጋሮቻቸው ከነትራንስፖርታቸው 4 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የህክምና ግብዓቶችን ድጋፍ አድርገዋል፡፡   በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ፥ኢትዮጵያውያኑ ያደረጉት ድጋፍ…