በወራሪው ቡድን ተይዘው የነበሩ አካባቢዎችን በአኩሪ ሁኔታ ነጻ ማድረግ ተችሏል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ይዟቸው የነበሩ አካባቢዎች ነጻ መሆናቸውን ተከትሎ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ።
የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት የሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ…