Fana: At a Speed of Life!

በወራሪው ቡድን ተይዘው የነበሩ አካባቢዎችን በአኩሪ ሁኔታ ነጻ ማድረግ ተችሏል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ይዟቸው የነበሩ አካባቢዎች ነጻ መሆናቸውን ተከትሎ ዜጎችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ። የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት የሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ…

ሀገር አቀፍ የፌዴራል እና የክልል መንግስታት የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት መድረክ በሰመራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የፌዴራል እና የክልል መንግስታት የህግ አስፈጻሚዎች የግንኙነት መድረክ በሰመራ ዛሬ ተጀምሯል ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና…

የአኝዋሃ ዞን በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የአኝዋሃ ዞን በአሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች 3 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ ኡጁሉ ኝጎዎ እንደገለጹት÷ የዓይነት ድጋፉ የተሰበሰበው በዞኑ…

በሰብል ከተሸፈነ 6 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ ከ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ ሰብል ተሰብስቧል- የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 ዓ.ም በሰብል ከተሸፈነ 6 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ ከ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ ሰብል መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ አስታወቁ፡፡ የአገርን ሉዓላዊነት…

ከተማ አስተዳደሩ በአፋር ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን ጤና ተቋማት ስራ ለማስጀመር የሚረዳ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰባቸውን ጤና ተቋማት ስራ ለማስጀመር የሚረዳ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አስረከበ፡፡ ተደረገው ድጋፍ÷…

የሀሰት መረጃ በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ላይ ያሳደረው ጫናና መፍትሄው በሚል ርዕሰ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ "የሀሰት መረጃ በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ላይ ያሳደረው ጫና እና መፍትሔው" በሚል ርዕስ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሙሐዘ ጥበባት…

በቀራኒዮ ፀበል አካባቢ በደረሰ ቃጠሎ የአንድ ቤተሰብ አባል የሆኑ 5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ልዩ ዞን በተለምዶ ቀራኒዮ ፀበል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የመኖሪያ ቤት ቃጠሎ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ። ትናንት ከምሽቱ 5:34 አካባቢ በደረሰው የመኖሪያ ቤት ቃጠሎ አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ገናን ዛሬ እያከበሩ ለሚገኙ መልካም በዓልን ተመኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመላው ዓለም የገና በዓልን ዛሬ እያከበሩ ለሚገኙ መልካም በዓልን ተመኙ።   በተለያየ የዓለም ክፍል ዛሬ የገና በዓል በመከበር ላይ ይገኛል። አካባቢዎን ይጠብቁ! ወደ ግንባር…

የጅግጅጋ ከተማን ለማስፋፋት ለተያዘው እቅድ 760 ሄክታር መሬት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ከተማን ለማስፋፋት ለ10 አመት ለተያዘው መሪ እቅድ 760 ሄክታር መሬት መዘጋጀቱን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የጅግጅጋ ከተማ ትኩረት ተነፍጓት የቆየች ቢሆንም÷ ከለውጡ ወዲህ ባለፉት ሶስት አመታት…