Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በቆየባቸው ጊዜያት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል- የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ የአማራን ክልል በወረረበት ወቅት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱንና ዝርፊያ መፈፀሙን የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን ጣሰው ገለጹ፡፡ የአሸባሪ ቡድኑ ወደ…

በአሸባሪዎቹ ለተጎዱ አካባቢዎች ልዩ ትኩረት ይሰጣል – የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪዎቹ ለተጎዱ አካባቢዎች ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እንደሚሰራ የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ላሌ ተናግረዋል፡፡ አሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ በአማራ ፣ አፋር እና ኦሮሚያ ክልሎች ያደረሱትን ጉዳት ታሳቢ ያደረገ እቅድ…

የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ለአፋር ክልል 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ፣ ከነማ ፋርማሲ እና ምግብ መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ለአፋር ክልል 6 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ…

ኢትዮጵያ የገጠማትን ችግር በራሷ አቅም ተወጥታ የከፍታ ጉዞዋን ጀምራለች- የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የገጠማትን የውስጥ ችግር በራሷ አቅም ተወጥታ የከፍታ ጉዞዋን ጀምራለች ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጀኒ ተረኺን ገለፁ፡፡ በቅርቡ የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ በተመለከተ…

ወደ ኢትዮጵያ የሚላከውን ገንዘብ ለማሳደግ ቀልጣፋ የፋይናንስ ሥርዓት ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳያስፖራው ወደ አገር ቤት የሚልከውን ገንዘብ ለማሳደግ መንግሥት ቀልጣፋ የፋይናንስ ሥርዓት መዘርጋት ይኖርበታል ሲሉ በደቡብ አፍሪካ የሱዋኔ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ምሁሩ ፕሮፌሰር ሙላቱ ፍቃዱ ተናገሩ። ዳያስፖራው ወደ…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን በጎሎኦዳ ወረዳ 900 ሄክታር መሬት በመስኖ የስንዴ ዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወረዳው በተያዘው የበጋ ግብርና 3 ሺህ ሄክታር መሬት በስንዴ መስኖ ለማልማት ታቅዶ 900 ሄክታሩ በዘር ተሸፍኗል ተብሏል። ከዚህ በተረፈ በ230 ሄክታር መሬት ላይ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቆ ለዘር ዝግጁ መሆኑም ነው የተጠቆመው።…

የሶማሌ ክልል አንደኛው የግንባታ ዘርፍ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል አንደኛው የግንባታ ዘርፍ ጉባኤ ዛሬ በጅግጅጋ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ‘’የፕሮጀክቶች ትግበራና የግንባታ ጥራትን ማሳደግ የክልሉ ልማት የጀርባ አጥንት ነው’’ በሚል መሪ መልዕክት የተካሄደው የመጀመሪያው የክልሉ የግንባታው ዘርፍ…

የሰላም ሚኒስቴር “ፌዴራሊዝምና ሰላም ግንባታ በኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር እየተወያየ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር "ፌዴራሊዝምና ሰላም ግንባታ በኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ በውይይቱ መክፈቻ ላይ በሰላም ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ካይዳኪ ገዛኸኝ…

ባሳለፍነው ሳምንት በከፍተኛ የመንግስት አመራሮች የተደረጉ የዲፕሎማሲያዊ ጉዞዎች ስኬታማ ነበሩ – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት በከፍተኛ የመንግስት አመራሮች የተደረጉ የዲፕሎማሲያዊ ጉዞዎች ስኬታማ እንደነበሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡   የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ፥ ባሳለፍነው…

አሸባሪው ህወሓትን ለሀገርና ለህዝብ ስጋት በማይሆንበት ደረጃ የማክሰም የዘመቻው ግብ ሳይሳካ ትግሉ አይቆምም – የአማራ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣2014 (ኤፍ ቢሲ)  አሸባሪው ህወሓትን ለሀገርና ለህዝብ ስጋት በማይሆንበት ደረጃ የማክሰም ዘመቻው ግብ ሳይሳካ ትግሉ እንደማይቆም የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አስታውቋል። ክልሉ በአሸባሪው ህወሓት ከደረሰበት ሰብዓዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳት መልሶ…