ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት የኅብረቱ ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ በመወሰናቸው አመሰገኑ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት አባል ሀገራት መሪዎች ተስማምተው የኅብረቱ ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ በመወሰናቸው በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ምስጋና አቀረቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉዳዩ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት እንደሚከተለው…