አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በቆየባቸው ጊዜያት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል- የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ የአማራን ክልል በወረረበት ወቅት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱንና ዝርፊያ መፈፀሙን የክልሉ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን ጣሰው ገለጹ፡፡
የአሸባሪ ቡድኑ ወደ…