Fana: At a Speed of Life!

የመስቃንና የማረቆ አካባቢዎችን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ በጋራ እንነሳ ሲሉ አቶ ርስቱ ይርዳ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የመስቃንና የማረቆ አካባቢዎችን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ህዝቡ በጋራ እንዲነሳ የደቡብ ክልል ርእሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳ ጥሪ አቀረቡ። ርእሰ መስተዳዳሩ በኢንሴኖ ከተማ በተካሄደው የሁለቱ ህዝቦች ዕርቀ- ሰላም…

በገንዘብ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ የደረሰዉን ጉዳት ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ ሚኒስትሮች የተካተቱበት ልዑክ በደሴና በሌሎች የደቡብ ወሎ ዞን አካባቢዎች በአሸባሪው የህወሃት ቡድን የደረሱ ጉዳቶችን ተመለከተ። ልዑኩ የፌደራልና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

ከካሊፎርኒያ፣ ጀርመንና ቱርክ የመጡ ዳያስፖራዎች ለተፈናቃዮች ከ14 ሚሊየን በላይ ድጋፍ  አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ) አገራዊ ጥሪውን ተቀብለው ከአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት፣ ከጀርመንና ቱርክ የመጡ ዳያስፖራዎች ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ14 ነጥብ 3 ሚለየን ብር በላይ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በካሊፎርኒያ ሳክራሜንቶ ከተማ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተወካይ አቶ አደም ለገሰ…

የማዕድን ሚኒስቴር ከክልል ቢሮዎች ጋር ያለፉትን 6 ወራት የዘርፉን አፈጻጸምን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስቴር ከክልል የማዕድን ቢሮዎች ጋር ያለፉትን 6 ወራት የማዕድን ዘርፍ አፈጻጸምን ገመገመ። የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በማህብራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳመለከቱት፥ በግምገማው የተለያዩ ማዕድናት ጥቅም ላይ…

ዜጎች ከፋፋይ ሀሰተኛ መረጃዎች ራሳቸውን ሊጠብቁ ይገባቸዋል-ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ዜጎች ከፋፋይ ከሆኑ ሀሰተኛ መረጃዎች ራሳቸውን በመጠበቅ ኢትዮጵያን መገንባት ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ገለፁ። …

የጌዴኦ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት መለወጫ በዓል ዳራሮ በዞኑ ቡሌ ወረዳ ተከብሮ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጌዴኦ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት መለወጫ በዓል ዳራሮ በዞኑ ቡሌ ወረዳ ከ525 የጌዲኦበሶንጎዎች ዉስጥ በአንጋፋዉ ሶንጎ ኦዳ ያዓ ሶንጎ ተከብሮ ዉሏል። በዓሉ የተለያዩ ጠቃሚ መልዕክቶች የሚተላለፍበት ነው ተብሏል። የደራሮ በዓል…

የዳያስፖራ አባላት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ወንጂ የበጋ የመስኖ ስንዴ ማሳ እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳያስፖራ አባላት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ወንጂ በአዳማ ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳ እየጎበኙ ነው፡፡   የክልሉ የግብርና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ፥በጉብኝቱ ላይ ለተሳተፉ ዳያስፖራዎች የበጋ የመስኖ ስንዴ፣ አቮካዶ፣…

አመልድ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት የሚከናወኑ ስራዎችን እያገዘ ነው-አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ) የአማራ መልሶ ማቋቋም እና ልማት ድርጅት (አመልድ) በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ መሰረተ ልማቶችን መልሶ ለመገንባት የሚከናወኑ ስራዎችን እያገዘ መሆኑን የድርጅቱ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢና የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ።…

የኢትዮጵያ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ግጭቶችን የመፍታት እና የማርገብ እንቅስቃሴ መጀመሩን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዕርቀ ሰላም ኮሚሽን ባለፉት ሦስት ዓመታት ግጭት ለመፍታት፣ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለማጣራት፣ የሽግግር ፍትሕ ለመስጠት፣ የሕዝቡን አብሮነት ለማጠናከር እና ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራ ሲሰራ መቆቱን…

ሀገራዊ ጥሪዉን ተቀብለው ወደ ሲዳማ ክልል ለመጡ ዲያስፖራዎች አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሲዳማ ክልል ለመጡ የዳያስፖራ አባላት አቀባበል ተደረገ። ከአቀባበል ስነ-ስርዓቱ በተጨማሪ ስለቀጣይ ቆይታቸውና በክልሉ ማግኘት ስለሚችሉት አገልግሎትና የኢንቨስትመንት አማራጮች…