Fana: At a Speed of Life!

ከሸኔ እስከ ህወሓት የተኩስ ሩምታ በህይወት የተረፈች ነፍስ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣት ሀብታም ደርበው ትባላለች፤ የወልዲያ ከተማ ነዋሪ ነች፡፡ ወጣት ሀብታም የ16 አመትና የ7ኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን፥ በኦሮሚያ ክልል ከቤተሰቦቿ ጋር ትኖርበት ከነበረው አካባቢ አሸባሪው ሸኔ ባደረሰባቸው ግፍ አባቷ ‹‹ለዘር…

ኢትዮጵያ በአጎዋ እንድትቆይ በመጠየቅ የኮንግረስ አባል ኬረን ባስ ለዋይት ሃውስ ደብዳቤ አስገቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ ተሰሚነት ያላቸው የአሜሪካ ኮንግረስ አባል የሆኑት ኬረን ባስ ኢትዮጵያ በአጎዋ እንድትቆይ በመጠየቅ ለፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ደብዳቤ አስገቡ። የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪክ ካውንስል ለተለያዩ የአሜሪካ ኮንግረስ አባላት ኢትዮጵያ…

አዲስ ወግ “ህልውናን መጠበቅ፣ ዕድገትን ማዝለቅ” በሚል ርዕስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የተዘጋጀው አዲስ ወግ “ህልውናን መጠበቅ፣ ዕድገትን ማዝለቅ” በሚል ርዕስ እየተካሄደ ነው፡፡   መድረኩ በኮሙኒኬሽን ሚኒስትሩ ዶክተር ለገሰ ቱሉ፣ በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ እና…

በሸካ ዞን የእርስ በእርስ ግጭት በማስነሳት የሰው ሕይወት እንዲጠፋ ያደረጉ 36 ግለሰቦች በፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሸካ ዞን የእርስ በእርስ ግጭት በማስነሳት የሰው ሕይወት እንዲጠፋና ከባድ የንብረት ውድመት እንዲደርስ ያደረጉ 36 ግለሰቦች ከ19 ዓመት እስከ 6 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነባቸው።…

ባንኩ ዳያስፖራዎች ለጦርነቱ ተጎጂዎች ድጋፍ ማድረግ የሚችሉበት አሰራር አመቻቸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ዳያስፖራዎች ህወሓት በከፈተው ጦርነት ተጎጂ ለሆኑ ወገኖች ድጋፍ ማድረግ የሚችሉበትን አሰራር አመቻቸ። ባንኩ ዳያስፖራዎች ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ለተጎጂዎች ድጋፍ ማድረግ…

በ”ታላቁ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ እንግዶችን ለመቀበል የተቋቋመው ኮሚቴ ዝግጅቱን አጠናቋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በ”ታላቁ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” መሰረት ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ እንግዶችን ለመቀበል የተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያን የሚወክሉ 25 ተጫዋቾች ዝርዝር ታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያን የሚወክሉት 25 ተጫዋቾችን ይፋ አድርገዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስምንት ዓመታት በኋላ ወደ አህጉራዊ ውድድር መመለሱ ይታወቃል። ዋልያዎቹ በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ…