Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል-ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር በሰላም እንዲከናወን በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ፤ ለጥምቀት በዓል ሰላማዊ ክንውን ፖሊስ፣ ከተለያዩ…

የሽብር ቡድኑ በአፋር ህዝብ ላይ በድጋሚ እያካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በአስቸኳይ ማቆም አለበት – የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን በሰላም ወዳዱ የአፋር ህዝብ ላይ በድጋሚ እያካሄደ ያለውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በአስቸኳይ ሊያቆም እንደሚገባ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሳሰበ፡፡ ክልሉ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ መግለጫ አውጥቷል፡፡ አሸባሪው…

የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች በክልሉ ልማት ላይ የበኩላቸውን አሻራ እንዲያሳርፉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች በመሰማራት በክልሉ ልማት ላይ የበኩላቸውን አሻራ እንዲያሳርፉ ተጠየቀ፡፡ የተደረገላቸውን ጥሪ ተቀብለው ከተለያዩ የአለም ክፍሎች ወደ ክልሉ ለመጡ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች  50 ሚሊየን ብር  የሚገመት  ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦረና ዞን በድርቅ ምክንያት ችግር የደረሰባቸውን ወገኖች ለመደገፍ 50 ሚሊየን ብር  የሚገመት ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከተማ አስተዳደሩ በድርቅ ምክንያት ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ የእንስሳት መኖ ፣…

በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 88 ሺህ የካናዳ ዶላር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ካናዳውያን ኔትወርክ ለማህበራዊ ድጋፍ በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ምክንያት በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 88 ሺህ የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረጉ፡፡ የኢትናስ አመራሮች ድጋፉን በአፋር ክልል ቡሰዲሚ በተባለ የተፈናቃዮች መጠለያ ካምፕ…

የጅማ ከተማ አስተዳደር 10 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት መኖሪያ ለመገንባት ለተደራጁ ማህበራት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ከተማ አስተዳደር 10 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት መኖሪያ ለመገንባት ለተደራጁ 28 ማህበራት አስረከበ። ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልተው በተለያዩ የአሰራር ችግሮች የቤት መስሪያ መሬት ያላገኙ 629 አባላትን ያቀፉ 28 ማህበራት…

ዶ/ር ሊያ ታደሰ በአፋር ክልል የዱብቲ ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት አሰጣጥን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በአፋር ክልል የዱብቲ ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት አሰጣጥን ጎበኙ፡፡ በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘውን የጤናማ እናትነት ወር አስመልክቶ በአፋር ክልል የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዱብቲ…

አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማቅረብ ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማቅረብ ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ባዮቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ የምርት ብክነትን በመከላከል የአርሶ አደሩን ምርታማነት ማሳደግ…

ለኢትዮጵያ ብሎም ለአዲስ አበባ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ህብረት ጉባኤን ማስተናገድ ትልቅ እድል ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ወቅት ለኢትዮጵያ ብሎም ለአዲስ አበባ በዚህ ወቅት የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ማስተናገድ ትልቅ እድል ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ጠቅላይ…

ዳያስፖራዎች የተሳተፉበት የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተደረገላቸውን ሀገራዊ ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገራቸው የመጡ የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች የተሳተፉበት የእግር ጉዞ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጰያውያን ወደ…