Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር ከተማ 5 ሺህ 241 ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የልማታዊ ሴፍቲ ኔት ፕሮግራም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር 5 ሺህ 241 የህብረተሰብ ክፍሎችን በከተሞች ልማታዊ ሴፍቲ ኔት ፕሮግራም ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮግራም በይፋ ተጀምሯል፡፡ የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሃይ እንደገለፁት÷ በውጭ ሃይሎች እየታገዘ…

የኡጋንዳ ወጣቶች የአፍሪካን ችግር በአፍሪካዊ መፍትሄ የመፍታት ልምድ ማደግ እንዳለበት ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታህሰሳ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኡጋንዳ ከሚገኘው የአፍሪካውያን ወጣቶች ካውከስ ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ያለውን ጦርነት በተመለከተ በኡጋንዳ ለሚገኙ ወጣቶች የግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረክ በበይነ መረብ አካሂዷል፡፡ የአፍሪካውያን ወጣቶች…

ወደ ሀገር ቤት ለሚመጡ ዳያስፖራዎች በቂ የደህንነት ጥበቃ እንደሚደረግላቸው ጥምር የፀጥታ ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጥሪ ተከትሎ ወደ ሀገር ቤት የሚገቡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያለምንም የፀጥታ ችግር መንቀሳቀስ እንዲችሉ በቂ የደህንነት ጥበቃ እንደሚደረግላቸው በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቋቋመው ጥምር የፀጥታ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በጦርነቱ ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች እና ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ…

አሸባሪው ህወሓት በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ማውደሙን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ገለጹ፡፡   አሻባሪው ህወሓት በወልዲያ እና አካባቢው በወረራ በቆየባቸው ወራት ዩኒቨርሲቲውን ጨምሮ በርካታ የህዝብና…

“ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” የመጀመሪያውን ግብ በማሳካት ተልዕኮውን ማጠናቀቁን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው “ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት”  በአሸባሪው ሃይል የተወረሩ አካባቢዎችን በማስለቀቅ የመጀመሪያውን ግብ በማሳካት ተልዕኮውን ማጠናቀቁን የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ…

በአዲስ አበባ የንግድ ፍቃድ እድሳት በተያዘው ወር ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐምሌ ወር የተጀመረው የንግድ ፍቃድ እድሳት በተያዘው ወር እንደሚጠናቀቅ እና ወደ ቅጣት እንደሚገባ የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የንግድ ፍቃድ እድሳት እና አገልግሎት አሰጣጡን በቂርቆስ፣ አራዳ እና አዲስ…

ቻይና የአፈር ለምነት ማሻሻል የሚያስችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ በኢንዱስትሪ ደረጃ እያመረተች ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የዕጽዋት ተረፈ ምርት እና የደን ብስባሽ በኢንዱስትሪ ደረጃ በማምረት የሀገሪቷን የአፈር ለምነት ለመመለስ እየሰራች መሆኑ ተገለጸ፡፡ ቻይና ከዕጽዋት ተረፈ ምርት የምታመርተው “ሂዩሚክ አሲድ” በመባል የሚታወቀው ማዳበሪያ በዓለም አቀፍ…

በጅማ በ338 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ በ338 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነቡ ያሉ 26 ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እተከናወኑ ነው ተባለ፡፡ ሁሉም ፕሮጀክቶች ያሉበትን የግንባታ ሂደት የሚገመግም ጉብኝት ተካሂዷል፡፡ ፕሮጀክቶቹ የከተማዋን…

የህወሓት አሸባሪ ቡድን ከ60 በላይ የጅምላና የተናጥል መቃብሮች በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ቀብሮ ሸሽቷል – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን ከ60 በላይ የጅምላና የተናጥል መቃብሮች በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ቀብሮ መሸሸቱን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የህወሓት ወራሪ ቡድን በደቡብ ወሎ ገርባ አልነጃሽ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ60 በላይ የጅምላና የተናጥል…