በአሸባሪው ህወሃት ወረራ ምክንያት የ10 አመቱ የልማት እቅድ ተግዳሮት ገጥሞታል- ፍጹም አሰፋ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው ህዋሃት ወረራ ምክንያት የ10 አመቱ የልማት እቅድ ተግዳሮት ገጥሞታል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም አስፋ ተናገሩ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ሚኒስትሯ፥ አሸባሪው የህወሃት ቡድን ወረራ በፈጸመባቸው…