Fana: At a Speed of Life!

በአሸባሪው ህወሃት ወረራ ምክንያት የ10 አመቱ የልማት እቅድ ተግዳሮት ገጥሞታል- ፍጹም አሰፋ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአሸባሪው ህዋሃት ወረራ ምክንያት የ10 አመቱ የልማት እቅድ ተግዳሮት ገጥሞታል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍፁም አስፋ ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ሚኒስትሯ፥ አሸባሪው የህወሃት ቡድን ወረራ በፈጸመባቸው…

በቦረና ዞን ባለፉት 2 ሳምንታት 453 የህወሓት እና ሸኔ ሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ባለፉት ሁለት ሳምንታት 453 የህወሓት እና ሸኔ ሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡   የቦረና ዞን አስተዳዳሪ አቶ ጃርሶ ቦሩ እንደገለጹት÷የሽብር ቡድኖቹ…

የጀርመን ኤምባሲ ከ1942 ጀምሮ የታተሙ ሙሉ የነጋሪት ጋዜጣ ስብስብን ለቤተ መዛግብት እና ቤተ መጽሐፍት አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ ከ1942 ጀምሮ የታተሙ ሙሉ የነጋሪት ጋዜጣ ስብስብን ለብሔራዊ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጽሐፍት ባለፈው ሳምንት አስረክቧል፡፡ የጀርመን ኤምባሲ በአዲስ አበባ ለረጅም ጊዜያት በመዝገብ ቤት ውስጥ በጥንቃቄ ተይዘው…

በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆች በክልሉ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስኮች በጥናትና ምርምር የተደገፈ እገዛ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆች ጥምረት ዓመታዊ ጉባኤ በሐረማያ…

በደቡብ አፍሪካ የኦሚክሮን ቫይረስ ስርጭት መቀነሱን የሀገሪቱ ተመራማሪዎች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ አፍሪካ የኦሚክሮን ቫይረስ ከፍተኛ ስርጭት መጠን እየቀነሰ መሆኑን የሀገሪቱ ተመራማሪዎች አስታውቀዋል። የሃገሪቱ የጤና ባለሙያ ማርታ ኑኔስ፥ በደቡብ አፍሪካ አራተኛው የኮቪድ-19 ኦሚክሮን ቫይረስ በሽታ በፍተኛ ደረጃ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና ፖሊስ በግንባር እየተፋለሙ ለሚገኙ የፌደራል ፖሊስ አባላት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና የድሬዳዋ ፖሊስ ግንባር ላይ እየተፋለመ ለሚገኘው ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ አበረከቱ። የፌደራል ፖሊስ ሰራዊት ከመንግስትና ከህዝባችን የተሰጠውን…

በአማራ ክልል የሰዓት እላፊ ገደብ ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሰዓት እላፊ ገደብ ላይ ማሻሻያ መደረጉን የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ፡፡   የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃለፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ በሰጡት መግለጫ፥ የክልሉ የፀጥታ…

ዲያስፖራ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት ሲመጡ የደረሰ የአርሶ አደር ሰብል የሚሰበስቡበት እድል ተመቻችቷል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ያቀረበላቸውን ሀገራዊ ጥሪ ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ከ1 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ወገኖችን በልዩ ሁኔታ ለመቀበል ዝግጅት መደረጉን በአዲስ አበባ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ መላኬ ዓለማየሁ…