በፕሪሚየር ሊጉ ሃዲያ ሆሳዕና ሲዳማ ቡና ድል ቀንቷቸዋል
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል።
ቀደም ብሎ በተካሄደ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወላይታ ዲቻን 2 ለ 0 አሸንፎታል።
ምሽት ላይ በተካሄደ ጨዋታ ደግሞ ኢትዮጵያ ቡና በሃዲያ ሆሳዕና 1 ለ 0 ተሸንፏል።
የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው 1ኛ አመት 3ኛ መደበኛ የካቢኔ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል ።
በዚህም በከተማው የካሳና ምትክ ቦታ የሚሰጥበትና የልማት ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት ረቂቅ መመሪያ ላይ እንዲሁም የመሬት…
ጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ ክልል የጸጥታ ኃይሎች የሰቆጣ ከተማን ተቆጣጣሩ
https://www.youtube.com/watch?v=S_SVfu5VDYY
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ለአምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሰጡት ማብራሪያ
https://www.youtube.com/watch?v=jhE9FNaRWI8
ጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ ክልል የጸጥታ ኃይሎች የሰቆጣ ከተማን ተቆጣጣሩ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንጸባራቂ ድል ወደፊት እየገሠገሡ የሚገኙት ጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ የጸጥታ ኃይሎች አብዛኞቹን የዋግ ኅምራ አካባቢዎች ነጻ በማውጣት የዞኑን ዋና ከተማ ሰቆጣን ተቆጣጥረዋል፡፡
አካባቢው ከአሸባሪው ሕወሃት ነጻ በሚወጣበት ጊዜ…
በጦርነቱ አሸናፊ ያደረገን አንድነታችን በመልሶ ማቋቋም ጊዜም መቀጠል አለበት – የክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊዎች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ አሸናፊ ያደረገን አንድነታችን በአሸባሪ ቡድኑ የወደሙ ተቋማቶች እና መሰረተልማቶቻችን መልሶ በመገንባትና የተፈናቀሉ ወገኖቻችን መልሶ ማቋቋም ስራ ላይም ተጠናክሮ ሊቀጥል እደሚገባ የአማራ እና የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም…
ደሴና ኮምቦልቻን ጨምሮ በ30 ከተሞች የውሃ ተቋማት አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ30 ከተሞች ውስጥ በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ የውሃ ተቋማትን መልሶ በመጠገን ከ2 ነጥብ 5 ሚሊየን የሚበልጥ ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረጉን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ የወደሙ የንፁህ መጠጥ ውሃ…
አሸባሪው ህወሃት ተገዶም ቢሆን ሽንፈቱን እያመነ ነዉ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት በሜካናይዝድ ኃይል የተደገፈ ጦሩ ጉዳት እያደረሰብን ስለሆነ ወደ ህገ መንግስታዊ ክልላችን ተመልሰናል ሲል የአሸባሪው ህወሓት ወታደራዊ አመራር የሆነው ጻድቃን ገብረትንሳይ የቡድኑን ሽንፈት በግድም ቢሆን ተቀብሏል።
ከቢቢሲ…
የኦሮሚያ ክልል ከኢትዮጵያ ጂኦስፓሻል ኢንስቲቲዩት የቱሪስት ካርታ ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ጂኦስፓሻል ኢንስቲቲዩት ያዘጋጀውን የቱሪስት ካርታ ለኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስረከበ፡፡
ለኢኮኖሚው ዘርፍ የዲጂታል አሰራር ትልቅ አስተዋፅኦ ያለው መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት ካርታው የሀገር ውስጥና የውጪ…