የዳያስፖራው አስተዋጽኦ አሸባሪው ህወሓት ዳግም ስጋት መሆን እስከማይችል ድረስ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አሸባሪው ህወሓት ዳግም ስጋት መሆን እንዳይችል ለማድረግ እና በአሸባሪ ቡድኑ የደረሱ ጉዳቶችን መልሶ ለመገንባት የዳያስፖራ አባላት የሚያደርጉትን አስተዋፅኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠየቁ።…