Fana: At a Speed of Life!

የዳያስፖራው አስተዋጽኦ አሸባሪው ህወሓት ዳግም ስጋት መሆን እስከማይችል ድረስ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አሸባሪው ህወሓት ዳግም ስጋት መሆን እንዳይችል ለማድረግ እና በአሸባሪ ቡድኑ የደረሱ ጉዳቶችን መልሶ ለመገንባት የዳያስፖራ አባላት የሚያደርጉትን አስተዋፅኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠየቁ።…

ሕብረት ባንክ ከ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ሕብር ታወር እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረት ባንክ ከ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን ዋና መስሪያ ቤት ህንጻ አስመረቀ። የምረቃ መርሀ ግብሩ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የባንኩን ህንፃ በይፋ መርቀዋል። ከተቋቋመ…

ለጥምቀት በዓል ከ5 በላይ ታቦታት ማደሪያ የሆነውን የአበበ ቢቂላ ስታዲየም የማጽዳት ስራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የጥምቀት በዓልም ምክንያት በማድረግ ከ5 በላይ ታቦታት ማደሪያ የሆነውን የአበበ ቢቂላ ስታዲየም የማፅዳት ስራ ተከናወነ፡፡   የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሽታዬ…

የክፍለ ዘመኑ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ አፍሪካን ከኢኮኖሚያዊ ጥገኝነት ነፃ የማውጣት ትግል ነው-የዓለም ባንክ አማካሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የ21ኛው ክፍለ ዘመን የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ አፍሪካን ከኢኮኖሚያዊ ጥገኝነት ነፃ የማውጣት ትግል ነው” ይላሉ የዓለም ባንክ አማካሪና በአትላንቲክ ካውንስል የጥናትና ምርምር ማዕከል የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪው አቶ ገብርኤል ንጋቱ።…

በቃ በሚል መሪ ቃል  በአዳማ ከተማ  የሩጫ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "በቃ" ወይም “Nomore" በሚል መሪቃል በአዳማ ከተማ የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግብሩ የአዳማ ከተማ ነዋሪዎች፣ ዳያስፖራዎች፣ ታወቂ አትሌቶችና የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል፡፡ በዛሬው መርሃ ግብር…

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቦሌ ክፍለ ከተማ አብያተ ክርስቲያናት በጦርነት ለተጎዱ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አዲስ አበባ አገረ ስብከት የቦሌ ክፍለ ከተማ አብያተ ክርስቲያናት በጦርነት ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች ያሰባሰቡትን የ15 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው ድጋፍ ለክፍለ ከተማው አስተዳደር አስረክበዋል፡፡ በክፍለ…

አሸባሪው ህወሓት ያደረሰው ውድመት ኢትዮጰያን የማፍረስ የረጅም ጊዜ እቅድ እንደነበረው ያሰየ ነው – የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰበትን የወሎ ዩኒቨርሲቲ ተመልክተዋል፡፡   የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸህ ሱልጧን አማን እንደገለጹት÷የሽብር ቡድኑ…