ህወሓትን በማዳን ኢትዮጵያን የመበተን የምዕራባውያን ፍላጎት
https://www.youtube.com/watch?v=aaVCfDQe6ac
17 ጁንታ ደምስሰው የተሰውት የእነብሴ ሳር ምድሩ ጀግና
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 17 የህወሓት ሽብር ቡድን ታጣቂዎችን ደምስሰው እየፎከሩ የተሰውት የእነብሴ ሳር ምድሩ ጀግና ለበርካታቶች አርአያ የሚሆን ጀብዱ ፈጽመዋል፡፡
አቶ ደስታ መኮንን ይባላሉ ነዋሪነታቸው ደግሞ በምስራቅ ጎጃም ዞን እነብሴሳር ምድር…
ምእራባውያኑ ስለ ኢትዮጵያ የያዙት የተዛባ ፖሊሲ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው የህወሓት ቡድን የቀድሞ ባለሥልጣናት ወደ ጦርነት የገቡት የሥልጣን ጥማቸው ስላልቆረጠላቸው እና በሥልጣን ዘመናቸው ከሠሯቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ክስ ማምለጥ እንደማይችሉ ስለተረዱ መሆኑን የቀድሞው የኦሮሚያ ምክትል ጠቅላይ አቃቤ ህግ እና…
በ2013 በጀት አመት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል 2 ነጥብ 64 ቢሊየን ዶላር ሀገር ቤት ገብቷል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት አመት 2 ነጥብ 64 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በባንኩ በኩል ወደ ሀገር ቤት መግባቱን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ ።
ባንኩ የ23ኛ ዙር የ"ይመንዝሩ፣ይቀበሉ ይሸለሙ" የውጭ ምንዛሬ ግኝት ማበረታቻ የእጣ አወጣጥ…
ቆንስል ጀኔራል ዳኛቸው ይትባረክ ከፑንትላንድ ሶማሊያ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሮዌ ፑንትላንድ ሶማሊያ የኢትዮጵያ ቆንስል ጀኔራል ዳኛቸው ይትባረክ ከፑንትላንድ ሶማሊያ የአገር ውስጥ ሚኒስትር መሐመድ አብዱረሺድ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በፑንትላንድ ሶማሊያ መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ…
የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልል አቀፍ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በደቡብ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በደቡብ ክልል የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር ከ26 ሺህ በላይ አባዎራዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ…
አሸባሪው የህወሓት ወራሪ በተቋማት ላይ የፈጸመው ጥቃት ተራ ዘረፋና ውድመት ሳይሆን ሀገርን የማዳከም እቅድ ነው – አቶ ደመቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ወራሪ በተቋማት ላይ የፈጸመው ጥቃት ተራ ዘረፋና ውድመት ሳይሆን ሀገርን የማዳከም እቅድ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ።
አቶ ደመቀ በደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች…
አቶ እርስቱ ከሃይማኖት አባቶችና ሃገር ሽማግሌዎች ጋር እየተወያዩ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ ከተለያዩ ዞኖች ከተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች እና ሃገር ሽማግሌዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሆሳዕና ከተማ እየተወያዩ ነው።
…
ወደ አፋን ኦሮሞ እየተተረጎመ ባለው የቋንቋ ፖሊሲ ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ አፋን ኦሮሞ እየተተረጎመ ባለው የቋንቋ ፖሊሲ ላይ ሰኞ ዕለት በኦሮሞ ባሕል ማዕከል ውይይት መካሄዱ ተገለጸ፡፡
ከአማርኛ ቋንቋ በተጨማሪ 5 የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች የፌዴራል መንግስት የሥራ ቋንቋ ሆነው እንዲያገለግሉ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት…