Fana: At a Speed of Life!

መንግስት አሸባሪውን ህወሓት ይዟቸው ከነበሩ አካባቢዎች በማስወጣት ወረራውን መቀልበስ ችሏል – ቢለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አሸባሪውን ህወሓት ይዟቸው ከነበረሩ አካባቢዎች በማስወጣት ወረራውን መቀልበስ መቻሉን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ ዓለም አቀፍ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ሃላፊ ቢለኔ ስዩም ገለጹ፡፡ ሃላፊዋ በዛሬው እለት መቀመጫቸውን…

በአውሮፓ ለተፈጠረው ውጥረት ተጠያቂው አሜሪካ ነች -ፑቲን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአውሮፓ ለተፈጠረው ውጥረት መባባስ ዋና ተጠያቂዋ አሜሪካናት አሉ፡፡ ፑቲን ለአገሪቱ ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣናት ባደረጉት ንግግር፥ ሩሲያ ለማንኛውም የምዕራቡ ዓለም ጥቃት በቂ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ናት…

በሕገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ሊወጡ የነበሩ የተለያዩ አገራት ገንዘቦችና 5 ነጥብ 8 ኪሎ ግራም ጥፍጥፍ ወርቅ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በሕገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ሊወጡ የነበሩ የተለያዩ አገራት ገንዘቦች እና 5 ነጥብ 8 ኪሎ ግራም ጥፍጥፍ ወርቅ እንዲሁም ለህወሓት እና ለሸኔ የሽብር ዓላማ ማስፈጸሚያ በድብቅ ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ መሣሪያዎች እና አልባሳት ከ164 ተጠርጣሪዎች…

በጋሸና ግንባር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የፈፀመው አኩሪ ገድል ሲዘከር ይኖራል – ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሸና ግንባር የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የፈፀመው አኩሪ ገድል ሲዘከር ይኖራል ሲሉ የኢፌዴሪ ጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ዛሬ በጋሸና ግንባር ለመከላከያ ሰራዊቱ የምስጋና መርሃ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን፥…

አየር መንገዱ “ለ1ሚሊየን ወደ ሃገር ቤት” ጥሪ ለሚገቡ ኢትዮጵያውያን ያደረገውን የዋጋ ቅናሽ ለተጨማሪ ቀናት አራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለታላቁ ወደሃገር ቤት ጥሪ ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያደረገውን የዋጋ ቅናሽ ለተጨማሪ ጊዜ ማራዘሙን አስታወቀ። አየር መንገዱ በትዊተር ገጹ ባሰፈረው ፅሁፍ “ለ1ሚሊየን ወደ ሃገር…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህብረተሰቡን ሃሳብ ለማድመጥ ዝግጁ ነው- አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህብረተሰቡን ሃሳብ ለማድመጥ ዝግጁ መሆኑን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ ሲቪክ ማህበራትንና ህብረተሰብን ያሳተፈ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2021 የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2021 የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድነት ሽልማትን በድጋሚ አሸነፈ።   ሽልማቱን የሰጠው መቀመጫውን ብሪታኒያ ያደረገው እና በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ አገልግሎት ጥራት፥ የሚሸልመው ስካይ ትራክስ የተሰኘው…

ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ19 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ፡፡ የተለያዩ ተቋማትና ድርጅቶች ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና በወረራዉ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ማቋቋሚያ ከ16 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ…

በሐረሪ በአምስት ወራት ውስጥ ከ479 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በባለፉት አምስት ወራት ከ479 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ በቀለ ተመስገን፥ ባለፉት አምስት ወራት ውስጥ መሰብሰብ ከሚገባው 521 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ 479 ሚሊየን 417…