Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን ድርቅ ለመቋቋም የጥልቅ ውሃ ጉድጓዶች ቁፋሮ ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተው ድርቅ በእንስሳት ላይ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ መቋቋም እንዲቻል በአጭር ጊዜ እቅድ የጥልቅ ውሃ ጉድጓዶች ቁፋሮ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ…

ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በአሚበራ ወረዳ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ የተመራ ከፍተኛ የክልሉ አመራሮች ልዑክ በኢንቨስተር እና በአርብቶ አደር ማህበረሰብ እየለማ የሚገኘውን የአሚበራ ወረዳ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል።   አቶ አወል አርባ “ምንም እንኳን ክልሉ…

የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌደሬሽን በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንት ፍራሲስኮ ሮካ በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ፡፡ በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ፌደሬሽን እንዲሁም ከጣሊያን…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተውያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የፖለቲካ፣ ጸጥታና በድርቅ ምላሽ ዙሪያ ላይ ተወያይተዋል፡፡ አመራሩ በሀገሪቱ እና በክልሉ ፖለቲካዊ ሁኔታ ላይ በተለይም በአገራዊ ምክክሩ ዝግጅት ላይ በሰፊው መወያየታቸው ተገልጿል። በውይይቱ እንደ…

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/የድንበር አስተዳደር ስራን ለማጠናከር የሚያስችል ድጋፍ አገኘ።   የአለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት የኢፌዲሪ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአገሪቱን የድንበር…

“ሂሩት አባቷ ማን ነው?” ፊልም ከ57 ዓመት በኋላ ተመርቆ ለዕይታ በቃ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1957 ዓ.ም “ሂሩት አባቷ ማን ነው?”በሚል ርዕስ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ባለጥቁርና ነጭ ፊልም ከ57 ዓመት በኋላ ተመርቆ ለእይታ በቅቷል፡፡ ፊልሙ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አማካኝነት በይፋ ተመርቆ…

የክልሉ ህዝብ ለሃገራዊ እና ክልላዊ ግብ በጋራ ሊቆም ይገባል- የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ክልል ህዝብ ልዩነትን የሚያሰፉ ጉዳዮችን ወደ ጎን በመተው ለሃገራዊ እና ክልላዊ ግብ በጋራ ሊቆም ይገባል ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ወጌሾ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በቤንች ሸኮ ዞን…

ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ የደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የተመራ ልዑክ በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በአሸባሪው የትህነግ ወራሪ ቡድን እና በተላላኪው ኦነግ ሸኔ የደረሰውን ጉዳት ተመለከተ። ልዑኩ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችን ያካተተ ሲሆን ፥ የሃይማኖት…

የዕጩ ኮሚሽነሮች ጥቆማ እስከ ጥር 13 ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የዕጩ ኮሚሽነሮች ጥቆማ እስከ ጥር 13 ቀን 2014ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አስታወቀ፡፡ ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1265/2014 ማጽደቁ የሚታወስ ሲሆን÷ በዚሁ…