አሸባሪው ህወሓት በህዝብ መገልገያ ተቋማት ላይ ያደረሰው ውድመት በየትኛውም የዓለም ክፍል ያልታየ ነው – የክልል ጤና ቢሮ ሀላፊዎች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ መገልገያ የሆኑ የጤና ተቋማት የህዝብ ንብረቶች በመሆናቸው በየትኛውም ሀገር ጦርነት ሲከሰት ኢላማ ተደርገው እንደማያውቁ የኦሮሚያ እና የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊዎች ገለጹ፡፡
የሁለቱ የክልል የጤና ቢሮ ሃላፊዎች…