Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካዊያንን በማሳተፍ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን የውጭ ጣልቃገብነት ለማስቆም እየተሠራ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "አፍሪካዊያንን በማሳተፍ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረገውን የውጭ ጣልቃገብነት ለማስቆም እየሠራን ነው" ሲሉ በደቡብ አፍሪካ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ አባልና የዩናይትድ ሚዲያ ሃውስ መስራች በኃይሉ መሃመድ ገለጹ። በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ…

ጀርመን ለኢትዮጵያ የ80 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ እርዳታ እንደምትሰጥ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ለኢትዮጵያ የ80 ነጥብ 6 ሚሊየን ዩሮ እርዳታ እንደምትሰጥ ይፋ አደረገች፡፡ የኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስቴር አቶ አህመድ ሺዴ ትናንት ታህሳስ 8 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርን አውር ስቴፓንን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡…

በኢትዮጵያ ላይ የሚደረግን ማንኛውንም ጫና እንደምታወግዝ ሩሲያ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለኢትዮጵያ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ መርህን እንደምትከተል ገለጸች፡፡ ሩሲያ "ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄዎች" የሚለውን መርህ እንደምትከተል እና የአፍሪካ ህብረት በኢትዮጵያ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ…

በበጋ ስንዴ ልማት ከ154 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከውጭ የሚገባውን ስንዴ ለማስቀረትና በምርት እንደሀገር ራስን ለመቻል ባለፉት ሶስት ዓመታት መንግስት ስንዴን በስፋት ለማምረት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር መለስ መኮንን ተናግረዋል። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምስራቅና…

መንግስት ለሀገር ውስጥ መድሃኒት አምራች ኢንዱስትሪዎች አስፈላጊውን ትብብር ለማድረግ ቁርጠኛ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ እና የኢትዮጵያ መድሃኒት እና የህክምና ቁሳቁሶች አምራች ማህበራት በዛሬው ዕለት ጥራት ያለው የመድሃኒት አቅርቦት በተፈለገው ጊዜ ለዜጎች ለማድረስ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡…

ከ1 ሺህ 400 በላይ የክላሽን-ኮቭ ጠብመንጃ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ በተሽከርካሪ ተጭኖ ሲጓጓዝ የነበረ ከ1 ሺህ 400 በላይ የክላሽን-ኮቭ ጠብመንጃ ጥይት በህብረተሰቡ ጥቆማ መያዙን ገለፀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ከህግ ተጠያቂነት ለማምለጥ ለፖሊስ አባላቱ 800 ሺህ ብር መደለያ እንስጣችሁ ቢሉም…

ኢትዮጵያ በልጆቿ የመተባበርና የመተሳሰብ ባህል ሊገጥማት የሚችለውን የምጣኔ ኃብት ማሽቆልቆል መቋቋም ትችላለች – የምጣኔ ኃብት ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በልጆቿ የመተባበርና የመተሳሰብ ባህል ሊገጥማት የሚችለውን የምጣኔ ኃብት ማሽቆልቆል መቋቋም እንደምትችል በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ኃብት ምሁራን ገለጹ። ምሁራኑ እንዳሉት ኢትዮጵያ ከጦርነቱ በኋላ ሊገጥማት የሚችለውን የኢኮኖሚ…

ኢትዮጵያ የተመድ ሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ውሳኔን እንደማትቀበል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተመድ ሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ውሳኔን እንደማትቀበል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ዛሬ በኢትዮጵያ ላይ ልዩ ስብሰባ ያደረገውን ምክር ቤት ሀገራት ለራሳቸው ፖለቲካዊ አጀንዳ ማስፈፀሚያ እየተጠቀሙት እንደሆነ ሚኒስቴሩ አስታውቋል።…

ኢትዮጵያ ከምንጊዜውም በላይ የህዝቧን አንድ መሆን እና ተባብሮ መስራትን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ ናት – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አንጎላ የተገኙት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአንጎላ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ኢትዮጵያ ከምንጊዜውም በላይ የህዝቧን አንድ መሆን እና ተባብሮ መስራትን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ ናት…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ተደርገዋል። ዛሬ በተካሄዱት ሁለት ጨዋታዎች ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስንና ወላይታ ዲቻን ባገናኘው…