Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት ወልዲያ በቆየባቸው ጊዜያት እጅግ አሰቃቂ ግፍ መፈጸሙን የዓይን እማኞች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ወልዲያ በወረራ በቆየባቸው ጊዜያት እጅግ አሰቃቂ ግፍ ሲፈጽም ቆይታል ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ። የአሸባሪ ቡድኑ ወራሪ ኃይሎች በከተማዋ ሴቶችን አስገድደው በመድፈር÷ ሰላማዊ ዜጎችን በጅምላ…

አሸባሪው ህወሓት በመርሳ ከተማ የአእምሮ ህሙማንን ”ሰላዮች ናቸው” በሚል እያፈላለገ ገድሏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በመርሳ ከተማ የአእምሮ ህሙማንን ”ሰላዮች ናቸው” በሚል እያፈላለገ መግደሉን የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች በመርሳ ያልፈጸሙት ግፍ የለም፤ እንደ ሰው ቆመው ይሄዳሉ፤ ይናገራሉ…

በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃትን የሚቃወም ሰልፍ ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሰላም ይስፈን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርስ ጥቃት ይቁም" በሚል መሪቃል ነገ ታህሳስ 10 ቀን 2014 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ሰልፍ ይካሄዳል፡፡ መርሃ ግብሩ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ…

አፍሪካ የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንድታገኝ የተጀመረው እንቅስቃሴ የፍትህ፣ እኩል የመሆንና የነጻነት ትግል ነው – ዶ/ር መሃመድ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ተጽእኖ ፈጣሪ ለማድረግ በጋራ መቆም አማራጭ የሌለው መንገድ መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ እና እስያ ጥናት ምርምር ተቋም መምህር ዶክተር መሃመድ ሃሰን ተናገሩ። አፍሪካ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ የሰራተኛ ማህበር ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም መሰረታዊ የሰራተኛ ማህበር 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮችና ለደብረ ብርሃን ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል። የማህበሩ ሊቀመንበር ካሳሁን…

ኤርትራውያንን ጨምሮ የሌሎች አገራት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት ፍላጎት አላቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ አገራት የሚኖሩ ኤርትራውያንን ጨምሮ የሌሎች አገራት ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣት ፍላጎት ማሳየታቸውን በእንግሊዝና በአሜሪካ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላት ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመላው…

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 486 የጤና ባለሙያዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለሁለተኛ ጊዜ 486 የጤና ባለሙያዎችን ዛሬ አስመርቋል። የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በ2022 ዓ.ም ቴክኖሎጂ መር የጤና ልህቀት ማዕከል የመሆን ራዕይ አልሞ እየሰራ መሆኑን…

በኢትዮጵያ ላይ እየተደረጉ ያሉ ጫናዎችን የሚያወግዝ ሰልፍ በፊንላንድ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የሚደረገውን አሉታዊ የሆነ ዓለም አቀፍ ጫናና ጣልቃ ገብነት በመቃወም በፊንላንድ ሔልስንኪ ከተማ የ"በቃ" ንቅናቄ አካል የሆነ ሰልፍ ተካሄደ። በሰልፉ ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ…

በጋምቤላ ከተማ ባጃጅ ውስጥ 9 ክላሽንኮቭ የጦር መሣሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ ቀበሌ 03 አንድ ግለሰብ በሚያሽከረክረው ባጃጅ ውስጥ 9 ክላሽንኮቭ የጦር መሣሪያ ተያዘ፡፡ ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት እንግዳው ተሻገር የተባለ ግለሰብ በሚያሽከረክረው ባጃጅ ውስጥ እንደሆነ…

ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም ርብርብ እናደርጋለን – የመዲናዋ የንግዱ ማህበረሰብ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ለከፋ ችግር የተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለማቋቋምና የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለማደራጀት ርብርብ እንደሚያደርጉ በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች…