Fana: At a Speed of Life!

የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል የድንገተኛ ማዋለድ እና ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በከፊል ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ሪፈራል ሆስፒታል የድንገተኛ ማዋለድ እና ቀዶ ሕክምና አገልግሎት በከፊል ሥራ እንዲጀምር ማድረጉን የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ገለጸ፡፡   ኮሌጁ በጤና ሚኒስቴር በተሰጠው ኃላፊነት መሰረት በአሸባሪው ህወሓት…

ፊሊፒንስ የአውሮፓ ህብረት ስለኢትዮጵያ ያቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ተቀባይነት የለውም አለች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ተፈጽሟል በሚል ሊነጋገርበት ቀጠሮ የያዘለት የውሳኔ ሃሳብ በፍጹም ተቀባይነት እንደሌለው በጄኔቫ የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፊሊፒንስ ቋሚ መልዕክተኛ ኤቫን ጋርሽያ ገለጹ።…

የሐረሪ ክልል 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ለአፋር ክልል አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ ሶስት የህክምና ተቋማትን መልሶ ለመቋቋም የሚያስችል የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።   የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት በተለይም…

ቀጣይ ግባችን ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና እድገት ማረጋገጥ ሊሆን ይገባል- የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣይ ግባችን ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና እድገት ማረጋገጥ ሊሆን ይገባል ሲሉ የተለያዩ ሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡   በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ የሃይማኖት…

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ለዘማች ቤተሰቦች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮች በሀገር ህልውና ማስከበር ዘመቻ ላይ እየተሳተፉ ለሚገኙ የዘማች ቤተሰቦች በዛሬው ዕለት ድጋፍ አድርገዋል፡፡   አመራሮቹ በአዲስ አበባ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ 220 የዘማች ቤተሰቦች…

ባለፉት አምስት ወራት ከማዕድን የወጪ ንግድ 241 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ከማዕድን የወጪ ንግድ በተለይም ከወርቅ 241 ሚሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ዑማ በማህበራ ትስስር ገፃቸው “አሁን ካለንበት ሀገራዊ ሁኔታ በተለይም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለቱርክ አፍሪካ አጋርነት ጉባኤ ኢስታንቡል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ቱርክ ኢስታንቡል ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ቱርክ ያቀኑት በሦስተኛው የቱርክ አፍሪካ አጋርነት ጉባኤ  ላይ ለመሳተፍ  መሆኑ ታውቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ…