የፍትህ ሚኒስቴርና ማህበራት በአፋር ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብርና የዓይነት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር እና ማህበራት በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚውል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እና የዓይነት ድጋፍ ዛሬ በሰመራ በመገኘት ለክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል።…