Fana: At a Speed of Life!

የፍትህ ሚኒስቴርና ማህበራት በአፋር ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብርና የዓይነት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር እና ማህበራት በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚውል 3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር እና የዓይነት ድጋፍ ዛሬ በሰመራ በመገኘት ለክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አቶ አወል አርባ አስረክበዋል።…

የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያን ጨምሮ የተለያዩ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወልዲያን ጨምሮ ሀራ፣ ሳንቃ፣ ስሪንቃ፣ ጎብዬ፣ ሮቢት እና ቆቦ ከተሞችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ በጠቅላይ…

የትራንስፖርት ቢሮና ተጠሪ ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊትና ለተፈናቃዮች ከ44 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት ለመከላከያ ሠራዊት እና በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ44 ሚሊየን ብር በላይ በዓይነትና በገንዘብ በደሴ ግንባር ተገኝተው ድጋፍ አድርገዋል። የምግብ፣ የአልባሳት፣…

ወደ ሀገር ቤት ለሚገቡ እንግዶች አቀባበል የጽዳት ዘመቻ መረሐ-ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ ያደረጉትን ጥሪ ምክንያት በማድረግ ወደ ሀገር ቤት ለሚገቡ እንግዶች አቀባበል የጽዳት ዘመቻ መረሐ-ግብር በይፋ ተጀመረ። እንግዶቹ ወደ አዲስ አበባ ከተማ እስኪገቡ ድረስ ባሉት ተከታታይ ቀናት የሚደረገውን…

የዳግማዊ ምኒልክ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአሸባሪው ህወሓት ለወደመው የመሃል ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳግማዊ ምኒልክ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ለወደመው የመሃል ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የዳግማዊ ምኒልክ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ታደሰ…

የቱርክ አፍሪካ አጋርነት ጉባኤ ለልማት ትብብር የሚጠቅም ዓይነተኛ ዘዴ መሆኑንም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሦስተኛው የቱርክ አፍሪካ አጋርነት ጉባኤ ላይ ተሳትፈዋል። ፕሬዝዳንት ረሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን በቱርክ እና በአፍሪካ ሀገራት መካከል የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጠውንና የሚያበረታታውን መድረክ…

ትናንት የተካሄደውን የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባን ውሳኔ ኢትዮጵያ አትቀበልም ፤ ለተፈጻሚነቱም አትተባበርም – መንግስት

ትናንት የተካሄደውን የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ስብሰባን ውሳኔ ኢትዮጵያ አትቀበልም ፤ ለተፈጻሚነቱም አትተባበርም - መንግስት አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት የተካሄደውን የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባን ውሳኔ ኢትዮጵያ እንደማትቀበልና…