የብረታ ብረት ምርትን በሚፈለገው መጠን ለማምረት ጥሬ እቃው በሀገር ውስጥ ሊተካ እንደሚገባ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብረታ ብረት ምርትን በሚፈለገው መጠን እና ብዛት ለማምረት የምርት ጥሬ እቃው በሀገር ውስጥ ሊተካ እንደሚገባ ተገለጸ።
የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር ከብረታ ብረት አምራች ኩባንያዎች እና የፋብሪካ ባለቤቶች ጋር እየተወያየ ነው።…
አሸባሪው ህወሓት በገቢዎች ሚኒስቴርና ጉምሩክ ኮሚሽን ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ላይ ውድመትና ዘረፋ ፈጽሟል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ላይ መጠነ ሰፊ ውድመትና ዘረፋ መፈጸሙን ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡
አሸባሪ ቡድኑ ከተማዋን በወረራ ይዞ በቆየበት ጊዜ በየወሩ በመቶ ሚሊየን…
የህወሃትን ኢ-ሰብአዊ ጥቃቶችእና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዙ ሰልፎች በተለያዩ ከተሞች እየተካሄዱ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጽማቸውን ጥቃቶች እና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዙ ሰልፎች በተለያዩ ከተሞች እየተካሄዱ ነው።
ህዝባዊ ሰልፎቹ በሰመራ፣ በባህርዳር፣ በሀዋሳ፣ በድሬዳዋ፣ በወላይታ ሶዶና ሌሎች…
በሚኒባሶች እና ታክሲዎች ላይ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳሰ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በሚኒባሶች እና ታክሲዎች ላይ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያ ይፋ ሆነ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የታሪፍ ማሻሻያን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡…
በ ’አንድ ሚሊየን ወደ የአገር ቤት’ ጥሪ የጤና ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል ዘመቻ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ ’አንድ ሚሊየን ወደ የአገር ቤት’ ጥሪ የጤና ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል ዘመቻ ተጀመረ።
‘አንድ ሻንጣ ለወገኔ’ በሚል መሪ ሀሳብ የተጀመረው እንቅስቃሴ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ዳያስፖራዎች የመድሃኒት ድጋፍ ይዘው እንዲመጡ…
የአርሶና አርብቶ አደሩን ህይወት መቀየር የሚቻለው በምኞት ብቻ ሳይሆን በእውቀትና በሳይንሳዊ ምርምር ነው-አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳሰ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርሶና አርብቶ አደሩን ህይወት መቀየር የሚቻለው በምኞት ብቻ ሳይሆን በእውቀትና በሳይንሳዊ ምርምር መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ።
አቶ ሽመልስ የአዳሜ ቱሉ ግብርና ምርምር ማእከልን የጎበኙ ሲሆን፥ የባቱ…
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳሰ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አክንውሚ አዲሲና ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የልማት ፕሮጀክቶች ላይ በቀጣይ ስለሚኖረው የላቀ ሚና ዙሪያ መክረዋል።
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ…
የኡጋንዳ ብሔራዊ የፓን አፍሪካ ንቅናቄ አስፈፃሚ ሊቀ-መንበር ለኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ያላቸውን አጋርነት ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዓለምፀሐይ መሰረት በኡጋንዳ ብሔራዊ የፓን አፍሪካ ንቅናቄ አስፈፃሚ ሊቀመንበር ሩጋራማ ዳንኤል ጋር ተወያይተዋል።
የኡጋንዳ ብሔራዊ የፓን አፍሪካ ንቅናቄ አስፈፃሚ ሊቀ-መንበር ሩጋራማ ዳንኤል ጠቅላይ…
የወደሙ ጤና ተቋማትን ከሆስፒታሎች ጋር በማስተሳሰር አገልግሎት ለማስጀመር ስራ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት ውድመትና ዘረፋ የተፈጸመባቸውን የጤና ተቋማት አገልግሎት ወደነበረበት ለመመለስ የአዲስ አበባና የፌዴራል ሆስፒታሎች የድርሻቸውን መወጣት መጀመራቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
አሸባሪው የጥፋት ቡድን ካደረሰው ጉዳት ጋር…