ቀጣይ ግባችን ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና እድገት ማረጋገጥ ሊሆን ይገባል- የሃይማኖት አባቶች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣይ ግባችን ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና እድገት ማረጋገጥ ሊሆን ይገባል ሲሉ የተለያዩ ሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡
በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ የሃይማኖት…