Fana: At a Speed of Life!

ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ተወሰነ

ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ተወሰነ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ስብሃት ነጋ፣ ጁሐር መሐመድና እስክንድር ነጋን ጨምሮ በርካታ እስረኞች በምህረት ከእሥር እንዲፈቱ ወስኗል፡፡ በዚህ መሰረትም…

በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጠቁ የራሶ ወረዳ ተጎጂዎች አስቸኳይ እርዳታ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት በድርቁ ለተጠቁ የራሶ ወረዳ ተጎጂዎች አስቸኳይ እርዳታ እያቀረበ መሆኑን ገለጸ፡፡   በድርቁ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው አከባቢዎች አንዱ በሆነው በአፍ-ዴር ዞን ራሶ ወረዳ ተጎጂ ማህበረሰብ አስቸኳይ እርዳታ…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለመጀመሪያ ጨዋታ ልምምዱን አጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እሁድ ምሽት አራት ሰዓት ላይ ከኬፕ ቨርዴ ጋር ለሚያደርገው የአፍሪካ ዋንጫ የመጀመርያ ጨዋታ ልምምዱን በተጠናከረ ሁኔታ ማከናወኑን ቀጥሏል። በዛሬው የልምምድ መርሐ ግብር ላይም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሐፊ አቶ…

መከላከያ ሰራዊት ሲጠቀምባቸው በነበሩ የማዕረግ ምልክቶች ላይ ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሲጠቀምባቸው የነበሩ የማዕረግ ምልክቶች ላይ ማሻሻያ ማድረጉን ገለጸ፡፡   የመከላከያ ሰራዊት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ እንዳስታወቀው÷ሰራዊቱ ከዚህ ቀደም ሲጠቀምባቸው የነበሩ የማዕረግ…

ሀገር በማዳኑ ተግባር የተሸነፉት ህወሓት እና ተላላኪዎቹ ብቻ ሳይሆኑ ምዕራባውያንም ጭምር እንደሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የ2014 ዓ.ም የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ማጠቃላያ ፕሮግራም አካሂዷል፡፡   በመርሃ ግብሩ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም በላይን ጨምሮ የጸጥታው ዘርፍ ከፍተኛ…

በላሊበላ መስቀል ክብራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት አሸባሪው ህወሓት በግፍ የገደላቸውን ንፁሃን አስከሬን መቅበሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በላሊበላ ከተማ በሚገኘዉ መስቀል ክብራ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ አሸባሪው ህወሓት አስነዋሪና አሳፋሪ ድርጊቶችን ፈፅሟል። አሸባሪ ቡድኑ በትምህር ቤቱ ከፈጸማቸው አስነዋሪ ድርጊቶች መካከል በግፍ የገደሏቸዉን ንፁሃን አስከሬን በቅጥር ግቢ…

“ጀግና ሕዝብ – በቀኝ እጁ ድልን የሚጨብጥ፣ በግራ እጁ ይቅርታና ምህረትን የሚቸር ነው!” – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ጀግና ሕዝብ - በቀኝ እጁ ድልን የሚጨብጥ፣ በግራ እጁ ይቅርታና ምህረትን የሚቸር ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል፡- “ጀግና ሕዝብ - በቀኝ…

ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የማእድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በችግር ውስጥ ለሚገኙ ህጻናትና ጧሪና ደጋፊ ለሌላቸው አረጋዊያን የገናን በዓል አስመልክቶ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የማእድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡ የማእድ ማጋራት መርሐ ግብሩን ያዘጋጁት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጠቅላይ…