Fana: At a Speed of Life!

“ኢትዮጵያ የታደለች ሀገር ናት፤ እጅግ ያስደሰተኝ የበዓል አከባበር ነው” በላልይበላ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓልን የታደመች…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ የታደለች ሀገር ናት፤ እጅግ ያስደሰተኝ የበዓል አከባበር ነው" ሲትል በላልይበላ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓልን የታደመች ጀርመናዊት ገለጸች። ከተለያዩ ሀገራት የመጡ የውጭ ዜጎች በደብረ ሮሐ ቅዱስ ላል ይበላ የኢየሱስ…

ታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ድርብ በዓል እያከበረች ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ድርብ በዓል እያከበረች ትገኛለች፡፡ ከተማዋ አንድም አሸባሪው ህወሃት ድል ተደርጎ ከጨለማና ከአፈና ነፃ የወጣችበትን የሰላምና የድል በዓል፥ ሌላም የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓልን በታላቅ ድምቀትና…

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የ100 ቀናት የስራ አፈጻጸም ግምገማ መታረም ያለባቸውን ጉዳዮች መለየት አስችሏል-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፌዴራል ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የ100 ቀናት የስራ አፈጻጸምን አስመልክቶ የተካሄደው ግምገማ መታረም፣ መጽናት እና መላቅ ያለባቸውን ጉዳዮች መለየት ማስቻሉን ተናገሩ። በፌዴራል ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች የ100…

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዓሉን አስመልክቶም 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስም ታውቋል። ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ…

ታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ድርብ በዓል እያከበረች ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ ድርብ በዓል እያከበረች ትገኛለች፡፡ ከተማዋ አንድም አሸባሪው ህወሃት ድል ተደርጎ ከጨለማና ከአፈና ነፃ የወጣችበትን የሰላምና የድል በዓል፥ ሌላም የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ዋዜማ በታላቅ ድምቀትና…

የጥር ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በታህሳስ ወር የነበረው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በጥር ወርም ባለበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷ በጥር ወር 2014 ዓ.ም…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ባስተላለፉት መልእክት÷ ለእምነቱ ተከታዮች በዓሉ የሰላም እና የደስታ እንዲሆን የተመኙ…

ለተዝካር መደገሻ ሊውል የነበረ 1 ሚሊየን ብር ለዘማች ቤተሰቦችና ለህልውና ዘመቻ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ነብዩ ተገኘ የተባሉ ግለሰብና ቤተሰቦቻቸው ለወላጅ እናታቸው ተዝካር መደገሻ ሊያውሉት የነበረን 1 ሚሊየን ብር ለህልውና ዘመቻውና በጎንደር ከተማ ለሚገኙ የዘማች ቤተሰቦች ለበዓል መዋያ በስጦታ አበረከቱ፡፡…