Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሓት በደሴ እና ኮምቦልቻ በሚገኙ 40 ፋብሪካዎች ላይ ጉዳት አድርሷል – የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በደሴ እና ኮምቦልቻ በሚገኙ 40 ፋብሪካዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን በጥናት መረጋገጡን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ዛሬ በሰጡት መግለጫ ስምንት ፋብሪካዎች ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው…

ተፈናቃይ የነበሩ የሰሜን ወሎ ዞን ወጣቶች ወታደራዊ ስልጠናዎችን ወስደው ጥምር ጦሩን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈናቃይ የነበሩ እና ብሶት የወለዳቸው የሰሜን ወሎ ዞን ወጣቶች የተለያዩ ወታደራዊ ስልጠናዎችን ወስደው ጥምር ጦሩን ተቀላቀሉ። አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል ወረራ ከፈፀመባቸው እና በርካታ ሰብዓዊ ጥቃት ካደረሰባቸው አካባቢዎች…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና አሪፍፔይ በዲጂታል ክፍያ ስርአት ላይ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) እና አሪፍፔይ የዲጂታል ክፍያ ስርአት ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸዉን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። በመግባቢያ ስምምነቱ ላይ የተገኙት በኢመደኤ የደራሽ የዲጂታል ክፍያ…

በሀረሪ ክልል የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ተፈፃሚ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ተፈፃሚ መሆኑን የክልሉ ማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ቦርድ አስታቋል፡፡ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን የ2014 በጀት አመት የአባላት ምዝገባና እድሳት…

የሶማሌ ክልል መንግስት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግስት ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በመድረኩ ላይ እንደገለፁት ÷ በአሁኑ ወቅት አገር ለማዳን በሚደረገው ትግል…

የመንግሥት መ/ቤቶች በአፋር ክልል የወደሙ ፖሊስ ጣቢያዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ኢትዮ ቴሌኮም በአሸባሪው ህወሓት የወደሙ ፖሊስ ጣቢያዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል የቢሮ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፣ የአዲስ…

ኢትዮጵያ አሁን የገጠማትን ችግር ለመፍታት አቅሙና ጥበቡ ያላት አገር ናት – ዶ/ር በለጠ ሞላ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሁን የገጠማትን ውስጣዊ ችግር ለመፍታት አቅሙና ጥበቡ ያላት ሀገር ናት ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር በለጠ ሞላ ተናገሩ። ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ሀንስ ሄነሪስ ሉንዱኪስት ጋር በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣…

“የፈጠርነውን ሀገራዊ ህብረ-ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላምና ለሃገር ግንባታ ልንጠቀምበት ይገባል “- ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወረራውን ለመቀልበስ የፈጠርነውን ሀገራዊ ህብረ-ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላምና ለሃገር ግንባታ ልንጠቀምበት ይገባል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባዋ "ከጦርነት ወደ ብልፅግና በሰላም ጎዳና" በሚል መሪ ቃል…

የሻሸመኔ ፋና ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 4 ጣቢያና የነቀምቴ ፋና ኤፍ ኤም 96 ነጥብ 1 ጣቢያ ሰራተኞች ደም ለገሱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻሸመኔ ፋና ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 4 ጣቢያና የነቀምቴ ፋና ኤፍ ኤም 96 ነጥብ 1 ጣቢያ ሰራተኞች ደም በመለገስ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጎን መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ህይወታቸውን ለህዝባቸው እየሰጠ ለሚገኘው ጀግናው መከላከያ ሰራዊት እኛ…

የጌዴኦ ዞን ነዋሪዎች ከ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን ነዋሪዎች ከ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ በገንዘብ የሚተመን ቁሳቁስ በአፋርና አማራ ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነው ድጋፍ ያደረጉት፡፡ ኢትዮጵያዊነት ማለት በደስታም ሆነ በሀዘን መረዳዳትና…