ለአገር ክብር እየተደረገ ያለው ተጋድሎ ዳግማዊ አድዋን ለማስመዝገብ የተዘጋጀ ትውልድ መኖሩን ማሳያ ነው – የኦሮሚያና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና ክብር ለማስጠበቅ እየተደረገ ያለው ተጋድሎ ዳግማዊ አድዋን ለማስመዝገብ የተዘጋጀ ትውልድ መኖሩን ማሳያ ነው ሲሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የኦሮሚያና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡…