የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪዎቹ በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የመንግሥትና የግል ተቋማትን ዘርፈዋል ዮሐንስ ደርበው Dec 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 6፣2014(ኤፍ ቢሲ) አሸባሪዎቹ ሕወሓትና ሸኔ ማኀበረሰቡ የሚገለገልባቸው በርካታ የመንግሥትና የግል ተቋማትን ዘርፈዋል፤ መውሰድ ያልቻሉትንም አውድመዋል ሲሉ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አህመድ ሀሰን ተናገሩ። አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና “የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም” ሊመሰረት ነው Feven Bishaw Dec 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)"የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም" ሊመሰረት መሆኑ ተገለፀ፡፡ ፎረሙ በሳይንቲፊክ ጉዳዮች ዙሪያ ኢትዮጵያና ፓኪስታን ያላቸውን ልምድ እንዲለዋወጡና በጋራ እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና 89 ሺህ ዶላር የሚያወጡ 17 ቬንትሌተሮች ለጤና ሚኒስቴር ተበረከቱ ዮሐንስ ደርበው Dec 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦስተን ግብረ ሃይል ከቦስተን የኢትዮጵያውያን ስፖርት ክለብ ጋር በመተባበር 89 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ግምት ያላቸው 17 ቬንትሌተሮች ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ክለቡ በአሜሪካ ለኢትዮጵያ ኢምባሲ ያስረከቧቸው ቬንትሌተሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ላለፉት 27 አመታት በሶማሌ ክልል የደረሰው ችግርና ጭቆና ዳግም አይመለስም – አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ Meseret Awoke Dec 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጅ የዳያስፖራ አባላት አገር ለማዳን በሚደረገው እንቅስቃሴ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጎን መሆናቸውን ገለጹ። የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ የሶማሌ ክልል…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች የ3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Meseret Awoke Dec 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በሽብርተኛው የህወሓት ወራሪ ኃይል ለተፈናቀሉ የአፋር ክልል ወገኖች የሚውል የ3 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሽፈራው ተሊላ÷ በአፋርና አማራ ክልሎች በወራሪውና…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት ከኮምቦልቻ እስከ ሰመራ ባለው ማስተላለፊያ መስመር ላይ 52 ሚሊየን ብር የሚገመት ውደመት አድርሷል Meseret Awoke Dec 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ከኮምቦልቻ እስከ ሰመራ ባለው ማስተላለፊያ መስመር ላይ 52 ሚሊየን ብር የሚገመት ውደመት ማድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡ የአሸባሪው ህወሃት ቡድን በአፋርና በአማራ ክልል በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅቡቲ እየተካሄደ ያለው ሄሪቴጅ ምክክር መድረክ ለአፍሪካ ቀንድ ትልቅ ጠቀሜታ ያለው ነው – አምባሳደር መሀሙድ ድሪር Meseret Awoke Dec 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ5ኛው ጊዜ በጅቡቲ እየተካሄደ ያለው ሄሪቴጅ ምክክር መድረክ በአጠቃላይ ለአፍሪካ ቀንድ ትልቅ ጠቀሜታ እንዳለው አምባሳደር መሀሙድ ድሪር ገለጹ፡፡ ለ5ኛ ጊዜ በዓለም አቀፉ ሄሪቴጅ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት በጅቡቲ ሪፐብሊክ ርዕሰ መዲና ጅቡቲ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢንጂነር ታከለ ኡማ በአፍዴራ የሚገኘውን የብሮሚን ማምረቻ ፋብሪካን ጎበኙ Meseret Awoke Dec 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በአፍዴራ የሚገኘውን የብሮሚን ማምረቻ ፋብሪካን ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እና የፌደራል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። ፋበሪካው አሁን ላይ ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ታደሰ ካሳ የሚኒስትሮች ግብረ-ሃይል ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሸሙ Mekoya Hailemariam Dec 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ፣ አማራና አፋር ክልሎች የተፈፀሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለመመርመር፣ ጥፋተኞችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግና ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም የተመሰረተው የሚኒስትሮች ግብረ-ሃይል ዶ/ር ታደሰ ካሳን የግብረ-ሃይሉ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አድርጎ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግሥት ተቋማት የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተጀመረ Mekoya Hailemariam Dec 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የመንግሥት ተቋማትን የ100 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀመረ። በተመረጡ የልማት ፕሮጀክቶች ላይ የመስክ ምልከታ ጉብኝት ማካሄድ እና መረጃ በመሰብሰብ የተጀመረው ክትትልና ግምገማ፥ በዘርፍ አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች…